Fana: At a Speed of Life!

የሸገር ዳቦ ምርትን መልሶ ለመጀመር ሒደት ላይ መሆኑን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገር ዳቦ ምርትን መልሶ ለመጀመር ሒደት ላይ መሆኑን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አስታውቋል፡፡ በቀን 1 ሚሊየን ዳቦ የሚያመርተው ድርጅቱ ምርቱ በመዲናዋ መሰራጨቱ ከቆመ ሁለት ወራት ተቆጥረዋል። የሸገር ዳቦ ምርት የቆመበት ምክንያት…

በኢትዮጵያ የንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፉን ለማቀላጠፍ የግሉ ዘርፍ የነቃ ተሳትፎ ወሳኝ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፉን ለማቀላጠፍ የግሉ ዘርፍ የነቃ ተሳትፎ ማድረግ እንደሚገባው የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ከንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስቴርና ከፓን አፍሪካ…

በግሪክ የሰነበተው የሙቀት ማዕበል ያስከተለው ሰደድ እሳት እየተባባሰ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግሪክ የሰነበተው የሙቀት ማዕበል ያስከተለው ሰደድ እሳት እየተባባሰ መሆኑ ተነገረ። ለቀናት ከቁጥጥር ውጭ ሆኖ የሰነበተውን ሰደድ እሳት ማጥፋት ባለመቻሉ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች መሸሽን መርጠዋል ነው የተባለው፡፡ አሁን ላይ እንደተሰማው ኮርፉ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችንና አዋጆችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ሲያካሂድ የቆየዉን 16ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤን ጨምሮ የተለያዩ ሹመቶችንና አዋጆችን በማጽደቅ ተጠናቋል ። ምክር ቤቱ ሲያካሂድ በቆየው መደበኛ ጉባኤ በቀረቡ አጀንዳዎችን ላይ በመምከር…

ለ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በፈተና አሰጣጥ ሂደት ላይ ገለጻ ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች በፈተና አሰጣጥ ሂደት ላይ ገለጻ ተደርጎላቸዋል። ፈተናውን የሚወስዱ የማኅበራዊ ሣይንስ ተፈታኞች ወደየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ መግባታቸው ይታወቃል። ተማሪዎቹ ከነገ ጀምሮ…

ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የአልባሳት ግዢ ጋር ተያይዞ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ እሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ሰለሞን ፍስሃን ጨምሮ በስምንት ሰራተኞች ላይ ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የአልባሳት ግዢ ጋር ተያይዞ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ…

ቻይና ጥቅም ላይ ውለው የተጣሉ ባትሪዎችን በማደስ ለአገልግሎት እያበቃች ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በቴክኖሎጂው ዘርፍ ዓለምን እየፈተነ የመጣውን የማዕድናት ግብዓት እጥረት ለመቅረፍ ጥቅም ላይ ውለው የተጣሉ ባትሪዎችን በመሰብሰብ አድሳ ዳግም ለአገልግሎት እያበቃች እንደሆነ ተገለጸ፡፡ ቻይና በዘርፉ ከ10 ሺህ በላይ በቴክኖሎጂ የተደገፉ…

በደብረ ብርሃን ፀጥታ አካላት ላይ ተኩስ ከፍተው ነበር በተባሉ 21 ተጠርጣሪዎች ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በደብረ ብርሃን ፀጥታ አካላት ላይ ተኩስ ከፍተው ነበር ተብለው በሽብር ወንጀል ከተጠረጠሩ ከ25 ግለሰቦች መካከል 21 ተጠርጣሪዎች ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ የ14 ቀን ጊዜ ፈቀደ። በመዝገቡ የተካተቱ ሌሎች አራት ተጠርጣሪዎችን…

የትግራይ ክልል ካቢኔ ጊዜያዊ አስተዳደር የ2016 ዓ.ም ከ17 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የትግራይ ክልል ካቢኔ ጊዜያዊ አስተዳደር የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት 17 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በማድረግ አፀደቀ። ካቢኔው ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ÷ የቀረበለትን የ2016 ዓ.ም ረቂቅ በጀት በዝርዝር እንደተወያየ ተገልጿል። በዚህ መሰረት…

ለምስራቅ አፍሪካ አገልግሎት በመስጠት የውጭ ምንዛሬ የሚያስገኝ ተቋማዊ አቅም እየተፈጠረ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለምስራቅ አፍሪካ ሀገራት አገልግሎት በመስጠት የውጭ ምንዛሬ ማምጣት የሚያስችል ተቋማዊ አቅም እየፈጠረ መሆኑን ገለፀ። የድርጅቱ የኮርፖሬት ሰርቪስ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጋሻው ተስፋዬ ፥ ለምርትና አገልግሎቶች…