የሸገር ዳቦ ምርትን መልሶ ለመጀመር ሒደት ላይ መሆኑን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገር ዳቦ ምርትን መልሶ ለመጀመር ሒደት ላይ መሆኑን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አስታውቋል፡፡
በቀን 1 ሚሊየን ዳቦ የሚያመርተው ድርጅቱ ምርቱ በመዲናዋ መሰራጨቱ ከቆመ ሁለት ወራት ተቆጥረዋል።
የሸገር ዳቦ ምርት የቆመበት ምክንያት…