የሀገር ውስጥ ዜና የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ነገ ፍጻሜውን ያገኛል Feven Bishaw Jan 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)3ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የድምፃ ውያን ውድድር ነገ ፍጻሜውን ያገኛል፡፡ የአመቱን ሶስት ምዕራፎች በአሸናፊነት ያጠናቀቁ 12 ተወዳዳሪዎችና በልዩ ሁኔታ የተካተቱ ሁለት ተፎካካሪዎች በአጠቃላይ 14 ተወዳዳሪዎች ለ10 ሳምንታት ሲፎካካሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቻን አፍሪካ ሀገራት ውድድር በዛሬው ዕለት ይጀመራል Melaku Gedif Jan 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጄሪያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው 7ኛው የቻን አፍሪካ ሀገራት ውድድር በዛሬው ዕለት ይጀመራል፡፡ 17 ሀገራት የሚሳተፉበት ይህ ውድድር በአልጄሪያ አራት ከተሞች በሚገኙ ስታዲየሞች እንደሚከናወን የወጣው መርሐ ግብር ያሳያል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓድዋ ዜሮ ዜሮ ኪሎ ሜትር ፕሮጀክት የማጠቃለያ ሥራዎች እየተከናወኑለት መሆኑ ተገለፀ ዮሐንስ ደርበው Jan 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀደም ሲል የመዋቅር ግንባታ ሥራው የተጠናቀቀው የዓድዋ ዜሮ ዜሮ ኪሎ ሜትር ሙዚየም ፕሮጀክት ግንባታ አሁን ላይ የተለያየ የማጠቃለያ ሥራዎች እየተከናወኑለት መሆኑ ተገለጸ፡፡ በአዲስ አበባ ትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽሕፈት ቤት የዓድዋ ዜሮ ዜሮ ኪሎ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም ዓቀፉ ሙስሊሞች ሊግ ልዑክ ጋር ተወያዩ Alemayehu Geremew Jan 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከዓለም ዓቀፉ ሙስሊሞች ሊግ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የዓለም አቀፉ ሙስሊሞች ሊግ በአውሮፖ እና የአሜሪካ ዋና አስተባባሪና የኢስላሚክ ሊግ የዋና ፀሐፊው አማካሪ ዶክተር አብዱልአዚዝ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ፒዮንግያንግ የኒውክሌር መርሐ- ግብሯን የማታቆም ከሆነ የኒውክሌር መሣሪያ ለመታጠቅ እንደምትገደድ ሴኡል ገለፀች Tamrat Bishaw Jan 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር መርሐ- ግብሯን የማታቆም ከሆነ የኒውክሌር መሣሪያ ለመታጠቅ እንደምትገደድ ደቡብ ኮሪያ ገለፀች፡፡ ከፒዮንግያንግ ጋር ያለው ውጥረት በዚሁ የሚቀጥል ከሆነ ሴኡል ዘመናዊ የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ልትታጠቅ ትችላለች ሲሉ የደቡብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ተልዕኮውን እንዲያሳካ የሚሲዮን መሪዎች አይነተኛ ሚና እንዲወጡ ተጠየቀ Tamrat Bishaw Jan 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የተሰጠውን ተልዕኮ እንዲያሳካ የሚሲዮን መሪዎች አይነተኛ ሚና እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ፡፡ ሦስተኛ ሣምንቱን ባስቆጠረው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች፣ ሚሲዮን መሪዎች እና ተጠሪ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች ስልጠና ላይ ብሔራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ዓቀፉ ሙስሊሞች ሊግ ልዑክ ከሰላም ሚኒስቴር ጋር ተወያየ Meseret Awoke Jan 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት በሼይኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ አስተባባሪነት የዓለም ዓቀፉ ሙስሊሞች ሊግ ልዑክ ከሰላም ሚኒስቴር ጋር ዉይይት አካሄደ፡፡ የዓለም አቀፉ ሙስሊሞች ሊግ በአውሮፖ እና የአሜሪካ ዋና አስተባባሪና…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ እና ጀርመን ጋር ጠንካራና የቆየ ግንኙነት አላት – አቶ ደመቀ መኮንን Meseret Awoke Jan 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ እና ጀርመን ጋር ጠንካራ እና የቆየ ግንኙነት አላት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ የፈረንሳይ የአውሮፓ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካትሪን ኮሎንና እና የጀርመን የፌዴራል የውጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሐሰተኛ መታወቂያ በማዘጋጀት የተለያዩ መንግሥታዊ ተቋማት አባል ነን በሚሉ አጭበርባሪ ግለሰቦች ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለጸ Tamrat Bishaw Jan 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐሰተኛ መታወቂያ በማዘጋጀት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የሌሎች መንግሥታዊ ተቋማት አባል ነን በማለት ኅብረተሰቡን እያጭበረበሩ በሚገኙ ግለሰቦች ላይ ጥብቅ ክትትል በማድረግ እርምጃ እየተወሰደ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የብሔራዊ መረጃና…