ከንቲባ አዳነች የኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም ቤቶች የውስጥ ለውስጥ የመንገድ ግንባታን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ 8 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር ርዝመት እና ከ10 እስከ 40 ሜትር የጎን ስፋት ያለው የኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም ቤቶች የውስጥ ለውስጥ የመንገድ ግንባታን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ…