Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች የኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም ቤቶች የውስጥ ለውስጥ የመንገድ ግንባታን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ 8 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር  ርዝመት እና ከ10 እስከ 40 ሜትር የጎን ስፋት ያለው የኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም ቤቶች የውስጥ ለውስጥ የመንገድ  ግንባታን  መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ…

ለውጪ ገበያ ከቀረበ የእንስሳት ተዋፅኦ ከ80 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 11 ወራት እሴት ተጨምሮበት ለውጪ ገበያ ከቀረበ የእንስሳት ተዋፅኦ ከ80 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሳህሉ ሙሉ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ ባለፉት 11 ወራት…

በሀገር አቀፍ ደረጃ ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት በጎ ፍቃድ መርሀ ግብር በአሶሳ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ መሪነት በሀገር አቀፍ ደረጃ ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት በጎ ፍቃድ መርሀ ግብር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ  ክልል በአሶሳ ከተማ ተጀምሯል። በመርሀ ግብሩ ላይ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻዲሊ ሀሰን፣…

በኬንያ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ49 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ምዕራባዊ ግዛት በፍጥነት መንገድ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ከ49 በላይ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው ኮንቴነር የጫነ ተሳቢ መኪና ከአሽከርካሪው ቁጥጥር ውጪ በመሆኑ እንደተከሰተ የኬንያ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በአደጋው ለህልፈት…

11ኛው የስልጤ ልማት ማህበር ዓመታዊ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛው የስልጤ ልማት ማህበር ዓመታዊ ጉባኤ በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባኤው የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚልን ጨምሮ የኢጋድ የደህንነት ዘርፍ ሃላፊ ሲራጅ ፈጌሳ እንዲሁም የፌዴራል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና የዞኑ…

ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከዓለም ባንክ የፕሮግራሞች ገለልተኛ ግምገማ ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ከፍተኛ አመራሮች ከዓለም ባንክ የፕሮግራሞች ገለልተኛ ግምገማ ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ገለልተኛ ቡድኑ ባንኩ ከ2012 እስከ 2022 በኢትዮጵያ የነበረውን ተሳትፎ የሚገመግም ሲሆን÷ ከተለያዩ ዘርፎች ጋር እንደሚገናኝም…

የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ የእውቅና እና ምስጋና መርሐ ግብር ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ በ2015 ዓ.ም በተመዘገቡ ስኬቶችና የለውጥ ክንውኖች ዙሪያ የእውቅና እና የምስጋና መርሐ ግብር ተካሔደ ፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ፣…

የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ለሚያደርገው ተቋማዊ ሪፎርምና ሕግ ማውጣት ስራ በጥናትና ምርምር የተደገፈ ስራ እየተሰራ ነው- አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሚያደርገው ተቋማዊ ሪፎርምና ህግ ማውጣት ስራ በጥናትና ምርምር የተደገፈ ስራ እየሰራ እንደሚገኝ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛው የፓርላማ ጥናትና ምርምር…

በኢንዱስትሪ ፓርኮች በተፈጠረ የገበያ ትስስር ከ300 ሺህ በላይ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፤ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ኢትዮጵያ በተገነቡ ኢንዱስትሪ ፓርኮች በተፈጠረ የገበያ ትስስር ከ300 ሺህ በላይ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ፡ የኮርፖሬሽኑ የማርኬቲንግና ኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ዘመን ጁነዲን…

በሪሁ አረጋዊ በሉዛን ዳይመንድ ሊግ በ5 ሺህ ሜትር የአመቱን ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ አሸነፈ

አዲስ አበባ፤ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው አትሌት በሪሁ አረጋዊ በሉዛን ዳይመንድ ሊግ በወንዶች 5 ሺህ ሜትር ድል ቀንቶታል። አትሌት በሪሁ ርቀቱን 12:40:45 በሆነ ጊዜ አጠናቆ የአመቱን ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ አሸንፏል። በርቀቱ የሪከርዱ ባለቤት የነበረው ጆሹዋ…