የሕዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት ለተፋሰሱ ሀገራት በቂ የውሃ መጠን እንዲያልፍ በማድረግ የተከናወነ ነው – ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት ለታችኛው ተፋሰሱ ሀገራት በቂ የውሃ መጠን እንዲያልፍ በማድረግ መከናወኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሃይድሮ ፖለቲክስ ተመራማሪና የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ቡድን አባል ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ/ር) ገለጹ።
የታላቁ…