Fana: At a Speed of Life!

ማኅበሩ ሴቶችን በኢኮኖሚና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ተጠቃሚ ያደረጉ ድሎችን ተጎናጽፏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ማኅበር ከለውጡ ወዲህ ባደረገው ትግል ሴቶችን በምጣኔ-ሐብት ፣ በፖለቲካና በማኅበራዊ ጉዳዮች ተጠቃሚ ያደረጉ ድሎችን ተጎናጽፏል ሲሉ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ማኅበር 8ኛ መደበኛ ጉባዔውን…

አዲስ አበባ የዓለም ቱሪዝም ከተሞች ፌደሬሽንን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የዓለም ቱሪዝም ከተሞች ፌደሬሽን አባል ሆናለች፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ የአባልነት ሰርተፍኬቱን በቻይና ቤጂንግ ከፌደሬሽኑ አመራሮች ተቀብለዋል፡፡ የዓለም ቱሪዝም ከተሞች…

የስምጥ ሸለቆ ሃይቆችን ለኢኮ ቱሪዝምና ለመስኖ ስራ ለማዋል በትብብር መስራት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስምጥ ሸለቆ ሃይቆችን ለኢኮ ቱሪዝም፣ ለመስኖና ለመጠጥ አገልግሎት ለማዋል በትብብር መስራት እንደሚገባ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ የማዕከላዊ ስምጥ ሸለቆ ሃይቆችን በደንበል ሻላ ዙሪያ አሳታፊ በሆነ መልኩ ለማልማት ከባለድርሻ…

ለውጭ ገበያ ከሚቀርብ የአቮካዶ ልማት3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዷል-አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015/16 ምርት ዘመን ለውጭ ገበያ ከሚቀርብ ምርጥ ዘር የአቮካዶ ልማት 3 ነጥብ 5 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ እንደሚያስገኝ ይጠበቃል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ…

በሚቀጥሉት አስር ቀናት በሰሜን ምሥራቅ የሀገሪቱ አካባቢዎች ዝናቡ በመጠንም ሆነ በሥርጭት እየቀነሰ ይሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት አስር ቀናት የክረምት ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ከሰሜን ምሥራቅ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ እየተዳከሙ የሚሄዱበት ጊዜ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ዝናብ በመጠንም ሆነ በሥርጭት እየቀነሰ እንደሚሄድ የኢትዮጵያ ሚትዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡…

በእስራኤል ጥገኝነት የሚጠይቁ ኤርትራውያን ከፖሊስ ጋር ተጋጭተው በርካቶች መቁሰላቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴል አቪቭ የኤርትራ ኤምባሲ ያዘጋጀውን ዝግጅት በመቃወም የወጡ በመቶ የሚቆጠሩ ጥገኝነት ጠያቂ ኤርትራውያን ከፖሊስ ጋር ተጋጭተው በርካቶች መቁሰላቸው ተነገረ። በግጭቱ የእስራኤል ፖሊስ መኮንኖችን ጨምሮ 140 ሰዎች መቁሰላቸውን…

ኢትዮጵያ የምታከናውነው የአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ለሌሎች የአፍሪካ አገራት ምሳሌ ይሆናል – አፍሪካ ኅብረት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምታከናውነው የአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ለሌሎች የአፍሪካ አገራት ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ የአፍሪካ ኅብረት የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ ብሉ ኢኮኖሚና የዘላቂ አካባቢ ኮሚሽነር አምባሳደር ጆሴፋ ሳኮ ተናገሩ። ኮሚሽነር…

በመኸር ምርት ለአኩሪአተር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው – የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015/16 የምርት ዘመን መንግስት ለአኩሪአተር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ መለስ መኮንን (ዶ/ር)÷አኩሪአተር ለሀገር ውስጥ አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ በተለይም ለዘይት…

ለክልሉ ሰላምና ደህንነት መረጋገጥ ቅድሚያ የሚሰጡ አመራሮችን ወደ ፊት ለማምጣት በትኩረት እንሰራለን -የአማራ ክልል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ለሰላምና ደህንነት መረጋገጥ ቅድሚያ የሚሰጡ አመራሮችን በየደረጃው ወደ ፊት ለማምጣት በትኩረት እንሰራለን ሲል የአማራ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ። የክልሉ መንግስት የጸጥታ ተቋማትን ለማጠናከር የሰላምና ጸጥታ፣ ፖሊስ…