Fana: At a Speed of Life!

20 ሚሊየን ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አርብ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2015 የክረምት ወራት ሀገር አቀፍ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ፕሮግራም ከመጪው አርብ ጀምሮ እንደሚካሄድ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ፕሮግራሙ "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል…

ቅሬታንና አቤቱታን ባሉበት ማቅረብ የሚያስችል የኦንላይን አገልግሎት ስራ ላይ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስቴር ውሳኔ ያገኙ የወንጀል መዛግብት ላይ ቅሬታና አቤቱታ ያላቸው ተገልጋዮች ባሉበት ሆነው ማቅረብ የሚያስችላቸውን ኦንላይን አገልግሎት ስራ አስጀመረ፡፡ በሚኒስቴሩ የተቋም ግንባታና የሪፎርም ስራዎች ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሃን…

የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር በኢትዮጵያ ከቱርክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በኢትዮጵያ ከቱርክ አምባሳደር በርክ ባራን ጋር ዛሬ ተወያይተዋል። ቱርክ በትምህርት፣ በጤና እና ማህበራዊ ልማት እንዲሁም በቱሪዝም ዘርፎች ድጋፍ በማድረግ እያከናወነች ላለው ስራ አቶ ኦርዲን…

የቤት ግብር ማሻሻያው የቤት ኪራይ ለመጨመር ምክንያት አይሆንም – የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተግባራዊ የተደረገው የቤት ግብር ማሻሻያ በጥናት ላይ ተመስርቶ የተከናወነ በመሆኑ የቤት ኪራይ ለመጨመር ምክንያት ሊሆን እንደማይችል የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ገለጸ፡፡ ማሻሻያው የከተማ አስተዳደሩ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ…

የአትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከላት አትሌቲክስ ሻምፒዮና የፍጻሜ ውድድሮች ተከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተጀመረው 3ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከላት አትሌቲክስ ሻምፒዮና በተለያዩ ርቀቶች የፍጻሜ ውድድሮች ተከናውነዋል፡፡ በዚሁ መሰረት በ10 ሺህ ሜትር የወንዶች ውድድር÷ አቤል በቀለ ከተንታ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል 1ኛ፣ ኃይሌ…

የክልሉ አመራሮች የተግባር አንድነትን በመፍጠር ውጤት ለማምጣት በቁርጠኝነት ሊሰሩ ይገባል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል አመራሮች የአመለካከትና የተግባር አንድነትን በመፍጠር በሁሉም ዘርፍ የሚፈለገውን ውጤት ለማምጣት በቁርጠኝነት መስራት እንዳለባቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ። በክልሉ የፖለቲካና የጸጥታ ሁኔታና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ…

በሶማሌ ክልል 30 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት ዝግጅት እየተደረገ ነው- አቶ ኢብራሂም ዑስማን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በዘንድሮው የምርት ዘመን 30 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢብራሂም ዑስማን ገለጹ። አቶ ኢብራሂም ዑስማን÷ በክልሉ የዝናብ ስርጭቱ ዘንድሮ የተስተካከለ በመሆኑ የግብርና…

አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የምርጫ ታዛቢ ልዑክ ለመምራት ሴራሊዮን ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑክን ለመምራት ሴራሊዮን ገቡ፡፡ የሴራሊዮን አጠቃላይ ምርጫ የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 17 ቀን 2015 ዓ.ም ይካሄዳል ሲል ኢዜአ ዘግቧል፡፡ የአፍሪካ ኅብረት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሕጻናት ክሊኒክ እና የሕፃናት ማቆያ ማዕከልን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደሩ በክበበ ፀሃይ ያስገነባውን የሕጻናት ክሊኒክ እና በልደታ ክፍለ ከተማ የተገነባውን የሕጻናት ማቆያ ማዕከል መርቀው ስራ አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች ሕጻናት ከጽንስ ጀምሮ ተገቢውን…

ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለብሄራዊ ቡድን 200 ጊዜ በመሰለፍ የዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ሰፈረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለፖርቹጋል ብሄራዊ ቡድን 200 ጊዜ ተሰልፎ በመጫዎት ስሙ በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ሰፍሯል፡፡ ሮናልዶ ትላንት ምሽት በአውሮፓ ኔሽንስ ሊግ ሀገሩ ፖርቹጋል አይስላንድን በገጠመችበት ጨዋታ 200ኛ ጨዋታውን ለብሄራዊ ቡድኑ…