Fana: At a Speed of Life!

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከድሬዳዋ ነዋሪዎች ጋር እመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች ጋር እመከረ ነው፡፡ በመድረኩ የተገኙት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር ሙሃሙድ ድሪር፥ በኢትዮጵያ የሚታዩ አለመግባባቶችን በምክክር ለመፍታት መሰል መድረኮች አስፈላጊ ናቸው…

የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ ከ3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ ባለፉት 11 ወራት ከ3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ቢሮው ባለፉት 11 ወራት ከ3 ቢሊየን 195 ሚሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ አቅዶ እንደነበር ተጠቅሷል፡፡ የቢሮው ኃላፊ አወል አብዱ ለአፋር ክልል…

ተመድ በሰሜን-ምሥራቅ ናይጄሪያ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ለማድረስ 20 ሚሊየን ዶላር መደበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመድ በሰሜን-ምሥራቅ ናይጄሪያ አስቸኳይ የምግብ እና የአልሚ ንጥረ-ነገር ድጋፍ ለማድረስ 20 ሚሊየን ዶላር መደበ፡፡ 9 ሚሊየን ዶላሩ ከማዕከላዊ የአደጋ ጊዜ ምላሽ የሚገኝ ፈንድ ሲሆን 11 ሚሊየን ዶላሩ ደግሞ ከናይጄሪያ የሰብዓዊ ፈንድ የሚገኝ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የቀዳማይ ልጅነት ልማት የንቅናቄ ሳምንትን አስጀምሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ "ሕጻናት የነገ ተስፋ ለአዲስ አበባ" በሚል መሪ ሃሳብ የቀዳማይ ልጅነት ልማት የንቅናቄ ሳምንትን አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ለውጥ በዘላቂነት ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 27 ቀን ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 27 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ኃላፊ አቶ ቢኒያም መንገሻ÷ በክልሉ ፈተናው በሚሰጥባቸው 270 የመፈተኛ ጣቢያዎች የሚገኙ 18 ሺህ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአመታዊ “ሰካይትራክስ ውድድር” በ5 ዘርፎች አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአመታዊው "ሰካይትራክስ ውድድር" በአምስት ዘርፎች በማሸነፍ ሽልማት ተቀዳጅቷል፡፡ በፈረንሳይ ፓሪስ በተካሄደው የ2023 ስካይትራክስ የአየር መንገዶች ሽልማት ስነስርዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአምስት የተለያዩ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከ ዩኒዶ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በዛሬው ዕለት ከተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት(ዩኒዶ) ተወካይ ኦሬሊያ ካላብሮን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ምክር ያደረጉት ፥ በኢትዮጵያ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት…

ኢትዮጵያ እና ማላዊ በአቻ ውጤት ተለያ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ኢትዮጵያ እና ማላዊ 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት ተለያዩ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ አምስተኛ የምድብ ጨዋታውን ዛሬ ከማላዊ አቻው ጋር አከናውኗል፡፡ የሁለቱ…