Fana: At a Speed of Life!

ኢጋድ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያግዝ ስትራቴጂ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና በድህረ ምርት ስብሰባ የሚደርሰውን ብክነት ለመከላከል የሚያግዝ ስትራቴጂ አጸደቀ። የኢጋድ አባል ሀገራት የሚኒስትሮች ስብሰባ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና…

በድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ላይ ያተኮረ ስብሰባ ነገ በኢትዮጵያ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዲጂታል ፐብሊክ ጉድስ አሊያንስ አባል ሆነች፡፡ በትብብሩ ኢትዮጵያ በመካተቷ የዲጂታል 2025 ስትራቴጂ እና ሀገር በቀል ኢኮኖሚን ለማሳደግ በር ከፋች መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ…

በሱዳን የሚገኙ ዜጎችን ደኅንነት ለመጠበቅ እየተሠራ ነው – አምባሳደር ብርቱካን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በሱዳን የሚገኙ ዜጎችን ደኅንነት ለመጠበቅ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገለጹ፡፡ በሱዳን ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ያሉ ኢትዮጵያውያንን በሰላም ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ…

የኢትዮጵያ ስነ ምግብ የሚኒስትሮች ኮሚቴ የምስረታ ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓትና ስነ ምግብ የሚኒስትሮች ስትሪንግ ኮሚቴ የመጀመሪያ የምስረታ ጉባኤውን አካሂዷል፡፡ የሚኒስትሮች ኮሚቴው 14 ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችን ያካተተ ሲሆን÷ በግብርና እና ጤና ሚኒስትሮች ይመራል ተብሏል። ኮሚቴው የተቋቋመው…

የአውሮፓ ህብረት በጦርነቱ ለተጎዱ አርሶ አደሮች ከ30 ሺህ ኩንታል በላይ ዘር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት እና ፈረንሳይ በአማራ እና ትግራይ ክልሎች በጦርነቱ ለተጎዱ አርሶ አደሮች ከ30 ሺህ ኩንታል በላይ ዘር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የአውሮፓ ህብረት እና ፈረንሳይ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት እና የአማራና ትግራይ…

የናይጄሪያ ብሔራዊ አየር መንገድን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሠራ ነው- አቶ መስፍን ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የናይጄሪያ ብሔራዊ አየር መንገድን በጥቂት ወራት ውስጥ በማቋቋም ወደ ስራ ለማስገባት የሚያስችሉ የዝግጅት ስራዎች እየተጠናቀቁ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ፡፡ የናይጄሪያ ብሔራዊ አየር መንገድ ሲቋቋም…

ሕገ-ወጥ የማዕድን አምራቾችን ስርዓት ለማስያዝ የተጀመረው እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ሕገ-ወጥ የማዕድን አዘዋዋሪዎችን እና አምራቾችን ስርዓት ለማስያዝ የጀመረውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የማዕድን ቁጥጥር ኮማንድ ፖስት ባለፉት…

9ኛው የአፍሪካ የሕዝብ አገልግሎት ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛው የአፍሪካ የሕዝብ አገልግሎት ቀን ዛሬ በዚምባቡዌ መከበር ጀምሯል። ቀኑ “ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስኬታማነት ብቁ የሆነ አህጉራዊ የሕዝብ አስተዳደር ያስፈልጋል” በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው። ለሦስት ቀናት…

አቶ ደስታ ሌዳሞ በሆኮ ወረዳ  የተገነባውን ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ  ክልል ርዕሰ መስተዳድር  ደስታ ሌዳሞ  በሲዳማ ክልል ሆኮ ወረዳ የተገነባውን  ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ፡፡ ትምህርት ቤቱ በግል ባለሃብት መገንባቱን የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡…

የኢትዮጵያ ብስክሌት ሻምፒዮና ውድድር በመቀሌ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች የሚሳተፉበት የ2015 የኢትዮጵያ ብስክሌት ሻምፒዮና ውድድር ዛሬ በመቀሌ ከተማ ተጀምሯል። ውድድሩን የኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ወንድሙ ሃይሌና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የማህበራዊ ልማት ሽግግር…