Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ሀገራት ገንዘቦችን በማተምና ጥቁር ገበያን በማስፋፋት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ፍ/ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ መጠን ያላቸው የውጭ ሀገራት ገንዘቦችን በማተምና ጥቁር ገበያን በማስፋፋት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተጠርጣሪዎቹ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል።…

በጳጉሜ ወር በክልሉ ያለውን አሉታዊ ድባብ መቀየር የሚያስችል የሥነ ተግባቦት ሥራ ያስፈልጋል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጳጉሜ ወር በአማራ ክልል ያለውን አሉታዊ ድባብ መቀየር የሚያስችል የሥነ ተግባቦት ሥራ ያስፈልጋል ሲሉ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ “ጳጉሜን ለኢትዮጵያ” በሚለው ሀገራዊ ንቅናቄ ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ…

የአፍሪካ ህብረት አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 2ኛው የአፍሪካ ህብረት አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ዓመታዊ ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ፎረሙ በአፍሪካ ህብረት ኢኮኖሚ ፣ንግድና ቱሪዝም ዲፓርትመንት አማካይነት ነው የተዘጋጀው ፡፡ ፎረሙ በተለይም ጀማሪ ስራ ፈጣሪ…

በኦሮሚያ ክልል የእንስሣት ሃብት ልማቱን ምርታማነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት አመት በኦሮሚያ ክልል 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰው ሰራሽ የእንስሣት ማዳቀል ስራ በመስራት የእንስሣት ሃብት ልማቱን ምርታማነት ለማሳደግ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ በክልሉ አርሲ ዞን ሌሙና ቢልቢሎ ወረዳ የእንስሳት…

የሕዝቡን ጥያቄዎች ለመመለስ አመራሩ በቁርጠኝነት መስራት አለበት- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሕዝቡ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ አመራሩ በቁርጠኝነት መስራት አለበት ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ መቀመጫቸውን አርባ ምንጭ ከተማ ላደረጉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተቋማት የስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር…

የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ  የሚኒስትሮች ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023 የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ የሚኒስትሮች ጉባዔ በኬንያ ናይሮቢ ከተማ እየተካሄደ ነው። መድረኩ ከአየር ንብረት  ለውጥ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን በመጋፈጥ ረገድ አፍሪካ ያላትን ትልቅ አቅም ለማጎልበት ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡…

አንድ ሚሊዮን ህሙማንን የፈወሰው የካንሰር ህክምና ማዕከል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ጎልደን ኢራ” የተባለው የእንግሊዝ የበጎ አድራጎት የካንሰር ህክምና ማዕከል ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ከህመሙ መፈወስ ችሏል፡፡ የሀገሪቱ የካንሰር ጥናትና ትንተና ተቋም እንዳስታወቀው÷ ማዕከሉ ባለፉት 40 ዓመታት ውስጥ ካንሰርን ለመከላከል…

ዜሌንስኪ የመከላከያ ሚኒስትር ለውጥ እንደሚያደርጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዜሌንስኪ የሀሪቱን የመከላከያ ሚኒስትር አሌክሲ ሬዝኒኮቭን በአዲስ እንደሚተኩ አስታወቁ፡፡ ውሳኔያቸውን ለሀገሪቷ ምክር ቤት እንደሚያቀርቡም በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው መናገራቸውን ዋን ኢንዲያ ዘግቧል፡፡ በምትካቸው…

በኦሮሚያ ክልል ለአዲስ ዓመት በዓል አሥፈላጊ የፍጆታ ዕቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለዘመን መለወጫ በዓል የእርድ እንስሳትን ጨምሮ አስፈላጊ የፍጆታ ዕቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ እየቀረቡ መሆኑን የክልሉ ንግድ ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው የገበያ ልማት ዳይሬክተር ወ/ሮ ተሊሌ ከፍታ እንደገለጹት÷ለአዲስ ዓመት በዓል…

የባሕር ዳር ከተማ የሰዓት እላፊ ገደብ ተሻሻለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ዳር ከተማ ሰላም በመሻሻሉ የተጣለው የሰዓት እላፊ ገደብ መሻሻሉ ተገለጸ፡፡ የባሕር ዳር ከተማ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት በከተማው ላይ የነበረውን የመንቀሳቀስ የሰዓት ገደብ ከዛሬ ነሐሴ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ምሽቱ…