Fana: At a Speed of Life!

ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ የትምህርት መስክ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው፡፡ በዛሬው ዕለት እየተመረቁ ያሉ ተማሪዎች 574 ሲሆኑ÷ ከዚህ ውስጥ 60ዎቹ በድኅረ ምረቃ መርሐ ግብር ትምህርታቸውን የተከታተሉ መሆናቸው ተገልጿል፡፡…

ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025ን እውን ለማድረግ ተቋማት በቅንጅት እንዲሠሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025ን እውን ለማድረግ ሁሉም የመንግስት ተቋማት የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አሳሰበ። ከ50 በላይ የመንግስት ተቋማት የተሳተፉበት የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ የአጋማሽ ጊዜ የስራ…

መከላከያ ሚኒስቴር አዲስ የተሸከርካሪ ሰሌዳ አገልግሎት ላይ አዋለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም ሲጠቀምበት የነበረውን የተሽከርካሪ ሰሌዳ በአዲስ ሠሌዳ በመቀየር ከነሐሴ 25 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት ላይ ማዋሉን አስታወቀ፡፡ የመከላከያ ሎጅስቲክስ ዋና መምሪያ ለተዋጊ ክፍሉ ግዳጅ አፈፃፀም ተጨማሪ…

ከሳሪስ አቦ -ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ መንገድ ከ2016 አጋማሽ በፊት ይጠናቀቃል- የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳሪስ አቦ-ቃሊቲ -ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመንገድ ፕሮጀክት ከ2016 አጋማሽ በፊት ለማጠናቀቅ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ገለጸ። የመንገድ ፕሮጀክቱ በፈረንጆቹ 2016 አጋማሽ…

ከመደበኛው ይልቅ በመስኖ የሚለማዉ ስንዴ ከፍተኛ ውጤት እየታየበት ነው- ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመደበኛ መልኩ ከሚሰራዉ የስንዴ ልማት በመስኖ የሚለማዉ ስንዴ ዉጤታማ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ መለስ መኮንን (ዶ/ር) እንደተናገሩት ÷ ባሳለፍነው የምርት ዘመን 53 ሚሊየን ኩንታል ለመሰብሰብ ታቅዶ በዓመቱ…

በመንግስት ላይ ከ30 ቢሊየን ብር በላይ የታክስ ጉዳት አድርሷል የተባለው ግለሰብ ላይ ተደራራቢ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በመንግስት ላይ ከ30 ቢሊየን ብር በላይ የታክስ ጉዳት አድርሷል የተባለው በረከት አለኸኝ ላይ 7 ተደራራቢ ክስ ተመሰረተበት። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ተረኛ ወንጀል ችሎት ነው። ተከሳሹ በረከት…

በጋምቤላ ተከስቶ በነበረው የፀጥታ መደፍረስ የተሳተፉ አካላት በህግ እንዲጠየቁ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ተከስቶ በነበረው የፀጥታ ችግር የተሳተፉ አካላት በህግ እንዲጠየቁ የማድረጉ ሂደት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። በክልሉ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት ህዝባዊ የሰላም ኮንፈረንስ ባለ…

ሜዲካል ጎዝ እና የወረቀት ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሜዲካል ጎዝ እና የወረቀት ምርቶችን ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢንድስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በአዳማ ከተማ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ጎብኝተዋል፡፡…

በኢትዮጵያ ቡና ላይ እሴት ለመጨመር ከጣሊያኑ ’ኢሊካፌ’ ጋር የውል ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በቡና ላይ እሴት ለመጨመር የሚያስችል የውል ስምምነት ከጣሊያኑ ‘ኢሊካፌ’ ኩባንያ ጋር ማድረጉ ተገለጸ። የጣሊያኑ ኩባንያ የኢትዮጵያን የቡና የጥራት ደረጃ ለማሳደግ የሚያስችል ሥልጠና ለመሥጠት መስማማቱም ነው…

የመሰረታዊ ፍጆታ ምርቶች ላይ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የመጪው ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የመሰረታዊ ምርቶች አቅርቦት እጥረትና ዋጋ ንረት እንዳይኖር በቅንጅት እየሠራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በልሁ በሰጡት…