Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ሠላምና ጸጥታ ዙሪያ ለውጥ መመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ሕዝብና የጸጥታ መዋቅሩ በመቀናጀት በሰሩት ስራ በሠላምና ጸጥታ ዙሪያ ለውጥ መመዝገቡን የከተማዋ ሠላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ እና የከተማዋ ፖሊስ ኮሚሽን…

በአፋር ክልል 196 የውሃ ተቋማት ተጠግነው ለአገልግሎት መብቃታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በነበረው ችግር በአፋር ክልል ጉዳት የደረሰባቸው 196 የውሃ ተቋማት ጥገና ተደርጎላቸው ለአገልግሎት መብቃታቸውን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ አህመድ ሻሚ የውሃ ተቋማቱን መልሶ በማቋቋም ለአገልግሎት ማብቃት የተቻለው…

በሐዋሳ ከወ/ሪት ፅጌ መጠለፍ ጋር በተያያዘ 6 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በሐዋሳ ከተማ ወ/ሪት ፅጌ በላቸው የተባለች ወጣት በአንድ ግለሰብ የመጠለፏ ጉዳይ የማህበራዊ ሚዲያዎች አጀንዳ ሆኖ ቆይቷል። የከተማዋ ፖሊስ በጉዳዩ ላይ ዛሬ መግለጫ ያወጣ ሲሆን ፥ ከጠለፋ ወንጀሉ ጋር የተጠረጠሩ 6 ሰዎች በቁጥጥር ስር…

የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አሥፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አሥፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ። ሥራ አሥፈጻሚ ኮሚቴው ውይይቱን የጀመረው በቅርቡ በአሳዛኝ ሁኔታ ሕይወታቸውን ላጡት ለፓርቲው ሥራ አሥፈፃሚ አባል አቶ ግርማ የሺጥላ የሕሊና ፀሎት በማድረግ ነው።…

በሞስኮ ከተማ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ ርዕሰ መዲና ሞስኮ ከተማ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩን የከተማዋ ከንቲባ ሰርጌ ሶቢያኒን ተናገሩ፡፡ ዛሬ ማለዳ ድሮኖች በሩሲያ ዋና ከተማ ጥቃት በመፈፀም በሕንፃዎች ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን ነው ከንቲባው የተናገሩት። ሶቢያኒን ነዋሪዎች…

በሱዳን የተኩስ አቁም ሥምምነቱ ለተጨማሪ 5 ቀናት ተራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች የተኩስ አቁም ሥምምነቱን ለተጨማሪ 5 ቀናት አራዘሙት፡፡ የሱዳን ጦር እና የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይል አዲስ ስምምነት ላይ የደረሱት በፈረንጆቹ ግንቦት 20 ቀን 2023 በሳዑዲ አረቢያ መዲና ጅዳ ከመከሩ በኋላ መሆኑን…

ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረትና በታክስ ላይ የሚፈጸመውን ማጭበርበር ለመካለከል የቀረበው አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረት እና በታክስ ላይ የሚፈጸመውን ማጭበርበር ለመከላከል የቀረበውን አዋጅ አጸደቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን በማካሄድ ላይ ይገኛል። ምክር ቤቱ…

ከ161 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 11 እስከ 17 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ161 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ 92 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢ የኮንትሮባንድ…

የቻይና የህክምና ቡድን በዘውዲቱ መሸሻ ብርሃን ሕጻናት ማሳደጊያ ለሚገኙ ህጻናት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የህክምና ቡድን በዘውዲቱ መሸሻ ብርሃን የሕጻናት ማሳደጊያ ማዕከል ለሚገኙ ህጻናት ነጻ የጤና ምርመራ እና የህክምና አገልግሎት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የህክምና ቡድኑ አገልግሎቱን የሚሰጠው በማዕከሉ ለሚገኙ 80 ህጻናት ሲሆን÷ ከህክምና…

ዶ/ር ኤርጎጌ ከተመድ የሴቶች ልዑካን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተሥፋዬ ከተመድ የሴቶች ልዑካን ቡዳን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ዶክተር ኤርጎጌ ÷ የተመድ የሴቶች በኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑትን ሴሲሊ ማካሩባ በቢሯቸው አግኝተው ተወያይተዋል፡፡…