አቶ ደመቀ መኮንን የደቡብ – ለደቡብ የትብብር ማዕቀፍ እንዲጠናከር በቅንጅት እንዲሠራ አሳሰቡ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የደቡብ - ለደቡብ የትብብር ማዕቀፍ እንዲጠናከር አባል ሀገራቱ በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
የትምህርት ትብብር ድርጅት ልዩ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ…