አቶ ፈቃዱ ተሰማ በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ላይ በደረሰው የትራፊክ አደጋ የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ላይ በደረሰው የትራፊክ አደጋ የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡
በትናንትናው ዕለት ወደ ሻሸመኔ ካምፓስ ለማስተማር ሲጓዙ የነበሩ የመደ…