Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድን የሚመጥን የአቪዬሽን ደህንነት ዘርፍ የማሻሻያ ስራዎች መካሄዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እያደገ የመጣውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አገልግሎትና ተደራሽነት የሚመጥን የአቪዬሽን ደህንነት ዘርፉን ለማጠናከር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። አገልግሎቱ ለፋና…

የጥበቃ ሠራተኛን በማፈን 78 ቴሌቪዥኖችን ሰርቀው የተሰወሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥበቃ ሰራተኛን በማፈን እና የመጋዘን በር ሰብረው በመግባት 78 ቴሌቪዥኖችን ሰርቀው የተሰወሩ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ወንጀሉ የተፈፀመው ሚያዝያ 17 ቀን 2015 ዓ.ም በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው…

ከ258 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከሚያዚያ 13 ቀን እስከ 19 /2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ258 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ ኮሚሽኑ እንደገለጸው ÷ 214 ነጥብ 4 ሚሊየን የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና…

ሰው ሰራሽ የነዳጅ እጥረት እየፈጠሩ ባሉ የነዳጅ ማደያዎች ላይ እርምጃ መወሰድ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው ሰራሽ የነዳጅ እጥረት እንዲፈጠር እያደረጉ ባሉ የነዳጅ ማደያዎች ላይ እርምጃ መወሰድ መጀመሩን የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን ገለጸ። የባለሥልጣኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር በቀለች ኩማ እንዳሉት ፥ በአዲስ አበባ ከሚያዝያ 16 ቀን 2015…

“ከፍታ የወጣቶች ፌስቲቫል” በአዲስ አበባ ሚኒሊየም አዳራሽ መከናወን ጀምሯል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣትነት ለለውጥ፣ ለሥራ ፈጠራና ለሀገር ግንባታ ሙሉ ትኩረት ሰጥተው የሚጥሩበት ዕድሜ ነው ሲሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ተናገሩ። “ከፍታ የወጣቶች ፌስቲቫል” በዩ ኤሴ. አይ.ዲ ፣ በማሪፍ ኢትዮጵያ እና…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ሐብት 1 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ሐብቱ 1 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር መድረሱን አስታወቀ። ባንኩ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ123 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ ተቀማጭ ገንዘብ መሰብሰብ መቻሉንም አስታውቋል። በተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰብ፣ ብድር…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20ኛውን ኤር ባስ 350-900 አውሮፕላን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20ኛውን ኤር ባስ 350-900 አውሮፕላን መረከቡን አስታወቀ። አውሮፕላኑ ዝቅተኛ የካርበን ልቀት መጠን እንዲኖረው ሆኖ የተሰራ ሲሆን፥ በማስረከቢያ በረራውም ይህን ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችል 30 በመቶ ቅልቅል ነዳጅ…

የኢትዮጵያን የልዩ ቡና ማስተዋወቂያ ኤክስፖ በኦሬገን ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የልዩ ቡና ማስተዋወቂያ ኤክስፖ በኦሬገን ግዛት ፖርትላንድ ከተማ ተካሄዷል። የኢትዮጵያን ልዩ ቡና ለማስተዋወቅ የተዘጋጀው መርሐ-ግብር ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከቡናና ሻይ ባለስልጣን እንዲሁም ከኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች ማህበር በተውጣጡ…

በቦረና ዞን በ136 ሚሊየን ብር የጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ለማከናወን የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን ሁለት ወረዳዎች በ136 ሚሊየን ብር የጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ለማከናወን የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ። ፕሮጀክቱ ከዓለም ባንክ በተገኘ ብድር የሚከናወን ሲሆን፥ ቁፋሮውን የኦሮሚያ…

የኢጋድ ዋና ፀሐፊ በሱዳን ጉዳይ ከተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) በሱዳን አለመረጋጋት ዙሪያ ከተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር መክረዋል፡፡ ዋና ፀሐፊው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ ከእንግሊዝ፤ ካናዳ እና ጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር…