Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ቡና ድሬዳዋ ከተማን 4 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ድሬዳዋ ከተማን 4 ለ 1 አሸነፈ፡፡ ለኢትዮጵያ ቡና መስፍን ታፈሰ፣ ሮቤል ተክለሚካኤል፣ አንተነህ ተፈራ እና አማኑኤል ዮሐንስ ጎሎቹን ሲያስቆጥሩ ብቸኛዋን የድሬዳዋ ጎል ያሲን ጀማል አስቆጥሯል፡፡…

የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቀነስ 18 ቢሊየን ዩሮ ተመደበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓየር ንብረት ለውጥ የሚያደርሰውን ተፅዕኖ ለመቀነስ እና ዘላቂ ምጣኔ ሐብት ለማረጋገጥ 18 ቢሊየን ዩሮ ተመደበ፡፡ ገንዘቡን የመደቡት የአውሮፓ ኮሚሽን እና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ናቸው፡፡ በጀቱ ለአውሮፓ አጋር ሀገራት ንፁሕ የኃይል…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከወገኔ የኢትዮጵያውያን ማኅበር የቦርድ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በአሜሪካ በሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ከተመሰረተው ወገኔ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ቦርድ አባላት ጋርተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ 23 ዓመት ያስቆጠረው ድርጅት በአዲስ አበባ ችግር ውስጥ የሚገኙ ቤተሰቦችን…

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ከ32 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ32 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አስታውቋል። የተቋሙ ዋና ስራ አስፈጻሚ በሪሶ አመሎ (ዶ/ር) ÷ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተለይ አገልግሎትን ከማስፋትና ተደራሽነትን ከማሳደግ…

የታሪካዊው የአውበርኸድሌ አዋች ዕድሳት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በሐረሪ ክልል የሚገኘው የታሪካዊው የአውበርኸድሌ አዋች ዕድሳት ሥራ የማስጀመር መርሐ ግብር ተካሄደ። የእድሳት ስራውን ያስጀመሩት የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪና የፌዴራል ቅርስና ጥበቃ ባለሥልጣን የሥራ ኃላፊዎች መሆናቸውን የሐረሪ…

ኢትዮጵያ በቻይና-አፍሪካ የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ትብብር መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና-አፍሪካ ዓለም አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ እድገትና ትብብር መድረክ በቻይና ጂናን ከተማ መካሄድ ጀምሯል። መድረኩ ቻይና በዘርፉ ያላትን የላቀ ተሞክሮ ለአፍሪካ ሀገራት የምታጋራበትና በትብብር ማዕቀፉ ውስጥ ተጨባጭ የዘርፉን…

በአማራ ክልል የወባ ስርጭትን ለመከላከል ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመጪው የክረምት ወቅት መግቢያ ሊከሰት የሚችለውን የወባ በሽታ ስርጭት ለመከላከል ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ በኢንስቲትዩቱ የወባ ማስወገድ ፕሮግራም አስተባባሪ ዳምጤ ላንክር÷…

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት በግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በግርማ የሺጥላ ላይ በደረሰው አሰቃቂ ግድያ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ፡፡ ምክር ቤቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው የሐዘን መግለጫ÷ አቶ ግርማ የሺጥላ ለሕዝባቸው መሻሻል እና ለክልላቸው ልማት፣…

ለአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ከፍተኛ ልዑክ በሽግግር ፍትሕ አተገባበር ሒደት ላይ ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የፍትሕ ሚኒስቴር ለአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት የአፍሪካ ጉዳይ ሃላፊዎች በሽግግር ፍትሕ ይዘትና አተገባበር ላይ ገለጻ አድርገዋል፡፡   የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ÷ለፕሪቶሪያው…

በዩኒቨርሲቲዎች የሚሰሩ ምርምሮች በአካባቢያቸው የሚገኙ ችግሮችን መቅረፍ ላይ ሊያተኩሩ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰሩ ምርምሮች በአከባቢያቸው የሚስተዋሉ ችግሮችን መቅረፍ ላይ ሊያተኩሩ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ 9ኛው ዓመታዊ የምርምር ኮንፈረንስ ''ጥራት ያለው ምርምር ለተቋማዊ ልህቀት'' በሚል መሪ ቃል በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ…