Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በህቡዕ አደረጃጀት ሲንቀሳቀሱና የሽብር ተግባር ሲፈጽሙ የተገኙ 47 ተጠርጣሪዎች ከጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በህቡዕ አደረጃጀት ውስጥ ሲንቀሳቀሱና የሽብር ተግባር ሲፈጽሙ የተገኙ 47 ተጠርጣሪዎችን ከበርካታ የነፍስ ወከፍና የቡድን መሣሪያዎች፣ ቦንቦችና ተቀጣጣይ ፈንጂዎች ጋር በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል…

አሜሪካ በሩሲያ ላይ የምታደርገውን ጫና ሃያላን ሀገራት እየተቃወሙት ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በሩሲያ ላይ የምታደርገውን ጫና ሃያላን ሀገራት እየተቃወሙት እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡ ህንድ፣ ብራዚል፣ደቡብ አፍሪካ፣ ፓኪስታን እና ሌሎች በኢኮኖሚ ያደጉ ሀገራት የባይደን አስተዳደር በሩሲያ ላይ የሚያደርገውን ጫና የተቃወሙ ሀገራት መሆናቸው…

ኢትዮጵየ የዓለም አቀፍ  የወጣት ስራ ፈጣሪዎች ጥምረት አባል ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵየ የዓለም አቀፍ የወጣት ስራ ፈጣሪዎች ጥምረት አባል ሆናለች፡፡ በቻይና ተነሳሺነት የተመሰረተው የዓለም አቀፍ የወጣት ስራ ፈጣሪዎች ጥምረት ጉባኤ በቻይና ቤጂንግ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩም ኢትዮጵያን በመወከል የኢትዮጵያ ወጣቶች የስራ…

የአቶ ግርማ የሺጥላ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቶ ግርማ የሺጥላ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በትውልድ ስፍራቸው ሰሜን ሸዋ ዞን መሃል ሜዳ ከተማ ተፈጽሟል፡፡ በቀብር ሥነ-ሥርዓቱ  የአቶ ግርማ የሺጥላ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶች፣ ባልደረቦች እንዲሁም የፌዴራል እና የክልል የሥራ ኃላፊዎች…

በበሪሶ አመሎ (ዶ/ር)  የተመራ  ልዑክ የጅቡቲ ዶራሌህ ሁለገብ ወደብን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ በሪሶ አመሎ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ የጅቡቲ ዶራሌህ ሁለገብ ወደብን ጎብኝቷል፡፡ ዋና ስራ አስፈጻሚው እና ልዑካቸው ከጅቡቲ ወደቦች ዓለም አቀፍና የነጻ የንግድ ቀጠና…

የአቶ ግርማ የሺጥላ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቶ ግርማ የሺጥላ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በትውልድ ቦታቸው ሰሜን ሸዋ ዞን መሃል ሜዳ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በቀብር ሥነ-ሥርዓቱ የአቶ ግርማ የሺጥላ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶች፣ ባልደረቦች እንዲሁም የፌዴራል እና የክልል የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

የአዲስ አበባ መምህራንና የዘርፉ አመራሮች በመዲናዋ የተገነቡ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የሚያስተምሩ መምህራንና የትምህርት አመራሮች በመዲናዋ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። መምህራኑ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ በመገንባት ላይ የሚገኘውን የገበያ ማዕከል፣ መገናኛ አከባቢ በመገንባት…

የኒጀር፣ ታንዛኒያ፣ ዛምቢያና ኮትዲቩዋር የልዑካን ቡድን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኒጀር፣ ታንዛኒያ፣ ዛምቢያና ኮትዲቩዋር ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎችን ለመጎብኘት አዲስ አበባ ገብተዋል። የልዑካን ቡድኑ አባላት ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ…

አቶ ግርማ የሺጥላ የኖረው ለህዝብ  ዓላማ ነው -ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ግርማ የሺጥላ የኖረው ለህዝብ ዓላማ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በአቶ ግርማ የሺጥላ አስከሬን ሽኝት ላይ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

አቶ ግርማ የተሰዋለትን ዓላማ ከዳር ለማድረስ ከምንጊዜውም በላይ በመረባረብ ብልፅግናችን በፅንፈኞች የማይደናቀፍ  መሆኑን እናረጋግጣለን-አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ግርማ የተሰዋለትን ዓላማ ከዳር ለማድረስ ከምንጊዜውም በላይ በመረባረብ ብልፅግናችን በፅንፈኞች የማይደናቀፍ መሆኑን እናረጋግጣለን ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ አቶ አደም በአቶ ግርማ የሺጥላ አስከሬን…