Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ሕገ መንግስታዊ ሥርዓቱን በማፍረስ ክልላዊ ስልጣንን በኃይል ለመቆጣጠር በሚጥሩ ጽንፈኛ ኃይሎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን የጸጥታና…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሕገ መንግስታዊ ሥርዓቱን በማፍረስ ክልላዊ ስልጣንን በኃይል ለመቆጣጠር በሚጥሩ ጽንፈኛ ኃይሎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል…

የነዳጅ እጥረት እንዳለ የሚያስመስሉ ማደያዎች ከነዳጅ ሥርጭት ይታገዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነዳጅ በመደበቅ የነዳጅ እጥረት የተፈጠረ አስመስለው ሕዝብ የሚያማርሩ ማደያዎች ከነዳጅ ሥርጭቱ እንደሚታገዱና እንደሚታሸጉ ተገለጸ፡፡ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሳኅረላ አብዱላሂ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ ከትራንስፖርትና ሎጅስቲክ…

ፍርድ ቤቱ ዳዊት በጋሻውና ቴድሮስ አስፋው የሽብር ወንጀል ተሳትፎ አላቸው ተብሎ በቀረበባቸው የጥርጣሬ መነሻ ላይ ለተጨማሪ ምርመራ ለፖሊስ የ14 ቀን ጊዜ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ ዳዊት በጋሻውና ቴድሮስ አስፋው የሽብር ወንጀል ተሳትፎ አላቸው ተብሎ በቀረበባቸው የጥርጣሬ መነሻ ላይ ለተጨማሪ ምርመራ ለፖሊስ የ14 ቀን ጊዜ ተፈቀደ። የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1 ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ተጠርጣሪዎቹ…

በኢትዮጵያ ድጋፍ በሱዳን የነበሩ ቻይናውያን በመውጣታቸው እናመሠግናለን – ቻይና

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኩል በተደረገ ከፍተኛ እገዛ በሱዳን የሚገኙ በርካታ ቻይናውያን በሠላም ከሀገሪቷ መውጣታቸውን በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢያን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷…

ፎረሙ የውጭ ኩባንያዎችን በመሳብ ውጤትማ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለሦስት ቀናት የተካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም የውጭ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች እንዲሰማሩ ዕድል መፍጠሩ ተመለከተ፡፡ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት አቅም ለማስተዋወቅ ላለፉት ሦስት ቀናት በአዲስ አበባ…

የሥራ መዳረሻ ሀገራትን ለማስፋት የሚደረገው ጥረት መቀጠሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ መዳረሻ ሀገራትን ለማስፋት የሚደርገው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠሉን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለፁ፡፡ የሰለጠነ የሰው ኃይል ወደ ስዊድን መላክ ስለሚቻልበት ሁኔታ በስዊድን እና አካባቢው ሀገራት የሥራ አመቻች አካላት ጋር ውይይት…

በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አውቶቡስ ፋብሪካ ለማቋቋም መግባባት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ እና የቻይና ምድር ባቡር ሮሊንግ አክሲዮን ማኅበር በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን ለማምረት የሚያስችል ውይይት አደረጉ፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አውቶቡስ ፋብሪካ ለማቋቋም መግባባት ላይ ደርሰዋል፡፡…

ኮሚሽኑ በቀጣዩ ሣምንት ባለድርሻ አካላትን ተሳታፊ ማድረግ የሚያስችል ልየታ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሚቀጥለው ሳምንት ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ ማድረግ የሚያስችል የተሳታፊ ልየታ ስራ በወረዳ ደረጃ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) እንዳሉት…

የአቶ ግርማ የሺጥላ የአስከሬን ሽኝት የፊታችን እሑድ በወዳጅነት አዳባባይ ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቶ ግርማ የሺጥላ የአስከሬን ሽኝት እሑድ ሚያዝያ 22 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ወዳጅንት አደባባይ እንደሚከናወን የቀብር አስፈጻሚ ኮሚቴው ገለጸ፡፡ የቀብር ሥነ ሥርዓቱ በወላጆቻቸው ፍላጎት እና ጥያቄ መሰረት በተወለዱበት ሰሜን ሸዋ ዞን…