Fana: At a Speed of Life!

አቶ ግርማ የሺጥላ የኖረው ለህዝብ  ዓላማ ነው -ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ግርማ የሺጥላ የኖረው ለህዝብ ዓላማ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በአቶ ግርማ የሺጥላ አስከሬን ሽኝት ላይ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

አቶ ግርማ የተሰዋለትን ዓላማ ከዳር ለማድረስ ከምንጊዜውም በላይ በመረባረብ ብልፅግናችን በፅንፈኞች የማይደናቀፍ  መሆኑን እናረጋግጣለን-አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ግርማ የተሰዋለትን ዓላማ ከዳር ለማድረስ ከምንጊዜውም በላይ በመረባረብ ብልፅግናችን በፅንፈኞች የማይደናቀፍ መሆኑን እናረጋግጣለን ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ አቶ አደም በአቶ ግርማ የሺጥላ አስከሬን…

አቶ ግርማ የሺጥላ ማን ናቸው?

አቶ ግርማ የሺጥላ ወ/ጻዲቅ ከእናታቸው ከወይዘሮ ዘውዴ ስመኝ  ከአባታቸው ከአቶ የሺጥላ ወልደጻዲቅ በቀድሞው ሸዋ ክፍለ ሃገር በመንዝና ግሼ አውራጃ በጌራ ምድር ወረዳ  መሃል ሜዳ ከተማ ህዳር 17 ቀን 1967 ዓ.ም ተወለዱ፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሰ የአንደኛና መለስተኛ 2ኛ ደረጃ…

“አቶ ግርማ ሕዝብን ለማገልገል ድንበር የማያውቁ መሪ ነበሩ”- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ግርማ ሕዝብን ለማገልገል ድንበር የማያውቁ መሪ ነበሩ ሲሉ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች በአቶ ግርማ የሽጥላ አስከሬን ሽኝት ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት÷የአቶ ግርማ ሞት ለእኛ አሳዛኝም፣ አስደንጋጭም…

የአቶ ግርማ የሺጥላ አስከሬን በወዳጅነት አደባባይ ሽኝት ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቶ ግርማ የሺጥላ አስከሬን ሽኝት በወዳጅነት አደባባይ ተከናወነ። የአቶ ግርማ የሺጥላ አስከሬን  በማርሽ ቡድን፣ በወዳጅ ዘመዶቻቸው እና በስራ ባልደረቦቻቸው ታጅቦ ወዳጅነት አደባባይ ደርሷል። በወዳጅነት አደባባይም÷ የአቶ ግርማ የሺጥላ…

የጀርመኑ መራሂ መንግስት በሚቀጥለው ሣምንት ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መራሂ መንግስት ኦላፍ ሾልዝ በሚቀጥለው ሣምንት ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ፡፡ መራሂ መንግስት ኦላፍ ሾልዝ በኢትዮጵያ ቆይታቸውም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንዲሁም ከፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ እና ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ…

በዛምቢያ በተካሄዱ የታዳጊዎችና የወጣቶች አትሌቲክስ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ቀን በዛምቢያ ንዶላ በተካሄዱ የታዳጊዎችና የወጣቶች አትሌቲክስ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በዚህም በ3 ሺህ ሜትር ሴቶች ከ20 ዓመት በታች አስማረች አንለይ 1ኛ ሆና በማጠናቀቋ የወርቅ ሜዳሊያ ስታጠልቅ፣…

በኢትዮጵያ ግብርናና ኢነርጂ ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው የእንግሊዝና ቱርክ ኩባንያዎች አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝና ቱርክ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በግብርና እና ኢነርጂ ኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው አስታውቀዋል። ከሚያዚያ 18 እስከ 20/ 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም በርካታ የውጭ ሀገራት…

ኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት ቁልፍ ስትራቴጂካዊ አጋር ናት – ኢሪና ኤስ ኒዮኒ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢሪና ኤስ ኒዮኒ እንዳሉት ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ እና በቀይ ባህር ለአውሮፓ ህብረት ቁልፍ ስትራቴጂካዊ አጋር ናት ብለዋል፡፡ በስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአፍሪካ…

ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ቀን በመጪው ሰኞ በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ቀን /ሜይ-ዴይ/ በመጪው ሰኞ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ገለጸ። ቀኑ በኢትዮጵያ ለ48ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ134ኛ ጊዜ ይከበራል። የኢትዮጵያ ሠራተኞች…