ከ87 ሺህ በላይ አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የ30 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ87 ሺህ በላይ አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የ30 ሚሊየን ዶላር ስምምነት በፋርም አፍሪካ ኢትዮጵያና በኢትዮጵያ የስዊዲን ኤምባሲ መካከል ተፈረመ፡፡
ስምምነቱ በኢትዮጵያ ለሶስት ዓመታት የሚተገበር፣ ተፈጥሮን መሰረት ያደረገ ዘላቂ እና ሁሉን…