መንግስት ያሳየው የሰላም ቀናኢነት አዲስ የፖለቲካ ባህል ለማዳበር መሰረት የሚጥል ነው – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ያሳየው የሰላም ቀናኢነት አዲስ የፖለቲካ ባህል በኢትዮጵያ ለማዳበር መሰረት የሚጥል ነው ሲሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን ተናገሩ፡፡
ችግሮችን ከግጭት ይልቅ በውይይትና በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት መሞከሩ ለኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ…