Fana: At a Speed of Life!

ከ87 ሺህ በላይ አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የ30 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ87 ሺህ በላይ አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የ30 ሚሊየን ዶላር ስምምነት በፋርም አፍሪካ ኢትዮጵያና በኢትዮጵያ የስዊዲን ኤምባሲ መካከል ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ በኢትዮጵያ ለሶስት ዓመታት የሚተገበር፣ ተፈጥሮን መሰረት ያደረገ ዘላቂ እና ሁሉን…

ከፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል የተሰጠ መግለጫ

ህዝበ ሙስሊሙ ለሀገራችን ሰላምና ደህንነት መረጋገጥ ጽኑ እምነት ያለው፣ ሀገር እየጠበቀ፣ እየገነባ እና የራሱን ድርሻ እያበረከተ መሆኑ ይታወቃል። ሰሞኑን መስጅዶች ፈርሰዋል በሚል ምክንያት በተፈጠረው ሁከትና ብጥብጥ በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት የደረሰ ቢሆንም የፀጥታ…

ዩክሬን ኔቶን ከተቀላቀለች የማይበርድ ቀውስ ይከተላል ስትል ሩሲያ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶን) የምትቀላቀል ከሆነ ለዓመታት የማይበርድ ቀውስ ይከተላል ስትል ሩሲያ አስጠንቅቃለች፡፡ አሜሪካ ድርጅቱን በወታደራዊ አጋርነት ትጠራዋለች ያለችው ሩሲያ÷ ነገር ግን ብዙ የአውሮፓ ህብረት…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ከኦራክልና ቪዛ ኩባንያ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ከኦራክል እና ቪዛ ኩባንያ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ በሞሮኮ ማራክሽ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው  “የጂአይቴክስ” አፍሪካ ሁነት ከመላው ዓለም የተውጣጡ ታዋቂ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎችና ጀማሪ…

በመዲናዋ  በተለያዩ ተቋማት የሚተከሉ 800 ሺህ የሚደርሱ ችግኞች መዘጋጀታቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮው አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ በተለያዩ ተቋማት የሚተከሉ 800 ሺህ የሚደርሱ ችግኞችን ማዘጋጀቱን የጉለሌ እጽዋት ማዕከል ገለጸ። የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ጉተማ ሞረዳ (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ በዘንድሮው ዓመት በአዲስ አበባ…

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የብዝሃነት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ከተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የብዝሃነት ሚኒስትር ሼክ ናሃያን ሙባረክ አል ናሃያን ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ…

በኦሮሚያ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከ120 በላይ ኢንዱስትሪዎች ዳግም ስራ ጀምረዋል – ቢሮው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ምክንያቶች ስራ አቁመው የነበሩ ከ120 በላይ ኢንዱስትሪዎች በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ዳግም ወደ ስራ መግባታቸውን የኦሮሚያ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ገለጸ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ አህመድ እድሪስ አንዳሉት÷ የኢትዮጵያ ታምርት…

በኢትዮጵያ ለሚገኙ ለ189 ሺህ ስደተኞች ድጋፍ የሚውል 25 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (አይ.ኦ.ኤም) የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ለ189 ሺህ የኢትዮጵያ እና የሌሎች አጎራባች ሀገራት ስደተኞች ድጋፍ የሚውል 25ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ጠየቀ፡፡ በቀጠናው የተከሰተው ጦርነት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች እንዲሰደዱ…

12ኛው የቻይና – አፍሪካ የምሁራን ጉባኤ በቻይና እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 12ኛው የቻይና - አፍሪካ የምሁራን ጉባኤ በቻይና ዢኑዋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በጉባኤው ከ45 ሀገራት የተውጣጡ ወደ 200 የሚጠጉ ምሁራን እና የቢዝነስ ተወካዮች ሃሳቦችን አቅርበዋል። ለ12 ተከታታይ ዓመታት የቻይና - አፍሪካ…

የጋምቤላ ክልል የግብርና ዐውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳይንስ ሙዚየሙ የተዘጋጀው የጋምቤላ ክልል የግብርና ዐውደ ርዕይ ተከፈተ፡፡ የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮች እና የፌደራል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይ እየጎበኙ ነው። ከዚህ…