Fana: At a Speed of Life!

መንግስት ያሳየው የሰላም ቀናኢነት አዲስ የፖለቲካ ባህል ለማዳበር መሰረት የሚጥል ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ያሳየው የሰላም ቀናኢነት አዲስ የፖለቲካ ባህል በኢትዮጵያ ለማዳበር መሰረት የሚጥል ነው ሲሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ችግሮችን ከግጭት ይልቅ በውይይትና በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት መሞከሩ ለኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ…

አቶ ደመቀ መኮንን ቡሩንዲ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን ቡሩንዲ ገብተዋል፡፡ አቶ ደመቀ በአራት የአፍሪካ ሃገራት ጉብኝት የሚያደርጉ ሲሆን÷ በታንዛኒያ እና ኮሞሮስ ቆይታ አድርገዋል፡፡ ቡሩንዲ ሶስተኛ የጉብኝታቸው መዳረሻ ሃገር…

የኢፌዴሪ አየር ሀይልን የለውጥ ጎዳና የሚዳስስ ዘጋቢ ፊልም ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሰማዩ የኛ ነው" በሚል የኢፌዴሪ አየር ሀይል የመጣበትን የለውጥ ጎዳና እና አሁን ያለበትን ቅርጽ የሚዳስስ ዘጋቢ ፊልም ተመርቋል። ኩራት ፒክቸርስ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በመተባበር የሰራው ዘጋቢ ፊልሙ የአንድ ሰዓት ተኩል ፍጆታ…

የሀረሪ ክልል ካቢኔ ከሸዋል ኢድ በዓል ጋር በተያያዘ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ካቢኔ ከሸዋል ኢድ በዓል ዝግጅቶችና ከበዓሉ ጋር በተያያዘ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ገምግሟል። በዚህም በእለቱ የሚመረቁ ፕሮጀክቶችን፣ የክልሉን የቱሪስት መዳረሻ ስፍራዎችን፣ የጽዳትና ውበት ስራዎችንና የአገልግሎት መስጫ…

የቀድሞ የሠራዊት አባላት የሀገርን ሉዓላዊነት በማስጠበቅ አለኝታነታቸውን አስመስክረዋል – ሌ/ጄ አለምእሸት ደግፌ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ጥሪ ተቀብለው ተልዕኳቸውን በድል ላጠናቀቁ የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት የሽኝትና የምስጋና መርሐ ግብር ተካሂዷል። የጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ወታደራዊ አማካሪና የሜካናይዝድ አስተባባሪ ዋና መምሪያ ሃላፊ ሌ/ጄ አለምእሸት ደግፌ÷…

ለገጣፎ ለገዳዲ ከሀድያ ሆሳዕና አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሣምንት ጨዋታ ለገጣፎ ለገዳዲ እና ሀድያ ሆሳዕና በአቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ ዛሬ 9፡00 ላይ በአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተካሄደው የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ያለምንም ጎል ተጠናቋል፡፡…

በሶማሌ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ6 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከ6 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ የገቢ ግብር መሰብሰቡን የሶማሌ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ አህመድ መሀመድ እንደገለጹት÷ በክልሉ ከሚገኙ 95 ወረዳዎችና ስድስት የከተማ አስተዳደሮች…

ጆ ባይደን በቀጣዩ ምርጫ በድጋሚ እንደሚወዳደሩ ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ80 ዓመቱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በፈረንጆቹ 2024 በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በድጋሚ እንደሚወዳደሩ ይፋ አደረጉ። ከዴሞክራቶች ወገን ይሄ ነው የሚባል ጉምቱ ተፎካካሪ እንደሌለባቸው የተነገረ ሲሆን፥ በሪፐብሊካን ላይ ታሪካዊ ይሆናል…