Fana: At a Speed of Life!

የኩላሊት ታማሚ የተኛ በማስመሰል በህክምና ሰበብ ገንዘብ ሲሰበስቡ የተገኙ 4 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ"ሚኒባስ" ተሽከርካሪ ውስጥ ባዶ ፍራሽ አንጥፈው የኩላሊት ታማሚ የተኛ በማስመሰል በሕክምና ሰበብ ገንዘብ ሲሰበስቡ የተገኙ አራት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ግለሰቦቹ የማታለል ድርጊቱን ሲፈፅሙ የተገኙት…

የተሻሻለው የመከላከያ ሰራዊት አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የመከላከያ ሰራዊት አዋጅ ዛሬ አጽድቋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ጉባዔውን ዛሬ አካሂዷል፡፡ አዋጁ÷ የመከላከያ ሰራዊት ከፖለቲካ ወገንተኝነት ነፃ ሆኖ…

ኢትዮጵያ እና ኮሞሮስ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል የሚያስችል ስምምነት ፈረሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ኮሞሮስ መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማሻሻል የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ፡፡ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአራት የአፍሪካ ሀገራት የሚያደርጉትን ጉብኝት በመቀጠል ዛሬ…

143 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት አሳይተዋል – ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት 143 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት ማሳየታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል የተቋማቸውን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም…

“በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2023” ፎረም ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2023” በሚል መሪ-ቃል የተዘጋጀ ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት መድረክ በነገው ዕለት በአዲስ አበባ ይከፈታል፡፡ መድረኩን ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ሲሆን ፥ እስከ ሚያዝያ 20 ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ…

ከንቲባ አዳነች በመዲናዋ 37 ወረዳዎች ዲጂታላይዝ የሲቪል ምዝገባ አገልግሎትን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ 37 ወረዳዎች ዲጂታላይዝ የሲቪል ምዝገባ አገልግሎትን አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች በዛሬው ዕለት በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 እና 5 ተገኝተው የአገልግሎት አሰጣጡን…

የሀገራዊ ሽግግር ፍትሕ ምክክር መድረክ በተለያዩ የክልል ከተሞች መካሄድ ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሎች ደረጃ የሚካሄደው የሽግግር ፍትህ ምክክር መድረክ በ58 ከተሞች ከሚያዝያ እስከ ነሃሴ ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚካሄድ የፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ በሀገሪቱ ሲስተዋሉ ከቆዩ መጠነ-ሰፊ እና ውስብስብ በደሎች፣ ፈተናዎችና ግጭቶች…

ከ250 በላይ ኩባንያዎች የሚሳተፉበት ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛው የኢትዮ ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ከ250 በላይ የሀገር ውስጥና የውጭ ኩባንያዎች እንደሚሳተፉ ተገለጸ፡፡ 13ኛውን የኢትዮ ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት አስመልክቶ ዛሬ በምክር ቤቱ መግለጫ ተሰጥቷል። በመግለጫው…

አቶ ደመቀ መኮንን  ኮሞሮስ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የኮሞሮስ ዋና ከተማ ሞሮኒ ገብተዋል። አቶ ደመቀ ሞሮኒ ሲደርሱ የኮሞሮስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሂር ዱልከማል ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ ዛሬ ረፋድ ላይ ከኮሞሮስ…

በአቶ ርስቱ ይርዳ የተመራ ልዑክ በሥራ ዕድል ፈጠራ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ የተመራ ልዑክ በወላይታ ዞን በሥራ ዕድል ፈጠራ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞችን ጎበኘ፡፡ ልዑኩ ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችንና የምክር ቤት አባላትን ያካተተ ነው፡፡…