Fana: At a Speed of Life!

ጅቡቲ ወደብ የደረሰውን የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ የማጓጓዙ ሥራ በቅንጅት እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅቡቲ ወደብ የደረሰውን የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ የማጓጓዙ ሥራ በተቀላጠፈ መንገድ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አስታወቀ፡፡ እስካሁን 9 ሚሊየን 160 ሺህ 354 ኩንታል ወይም 916 ሺህ 35 ቶን በላይ…

ለዓለም አየር መበከል ከፍተኛውን ድርሻ የሚይዙት አሜሪካና ቻይና በጉዳዩ ላይ ሊመክሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለማችን የአየር ንብረት ለውጥ ላይ ተፅዕኖ በማሳረፍ ከፍተኛውን ድርሻ የሚይዙት አሜሪካ እና ቻይና በጉዳዩ ላይ አፅንዖት ሰጥተው ሊመክሩ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በዓየር ንብረት ላይ የአሜሪካ መልዕክተኛ ጆን ኬሪ ከአቻው ዢ ዤንዋ ጋር ለመምከር በዛሬው…

በጋምቤላ ከተማ ደረጃውን የጠበቀ ቤተ መጽሃፍት ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ ደረጃውን የጠበቀ ቤተ መጽሃፍት ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ። የቤተ መጽሃፍቱ ግንባታ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተጻፈው “የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ ሽያጭ በተገኘው ገቢ ነው የሚከናወነው፡፡ የመሰረት…

ዓላማችን ሪከርዳችንን መስበር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓላማችን ሪከርዳችንን መስበር ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሳፈሩት ጽሑፍ ÷ የአረንጓዴ ዐሻራ ጉዳይ ኢትዮጵያን የመጠበቅ፣ የማክበርና የማበልጸግ…

በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከ16 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከ16 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ የገንዘብ እና የዓይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ድጋፉ ለሀገራዊ ፕሮጀክቶችና ወቅታዊ ጥሪዎች የሚውል መሆኑን በአሜሪካ የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና…

የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የግብር አወሳሰን ኦፊሰር መሃመድ ያዮ÷በበጀት ዓመቱ ከመደበኛ ግብር ከፋዮች እና መዘጋጃ ቤት አገልግሎት አስፈላጊውን ግብር ለመሰብሰብ…

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የዘጠኝ ኤጲስ ቆጶሳት ሹመት ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የዘጠኝ ኤጲስ ቆጶሳት ሹመት ተከናወነ። በተለያዩ ሀገረ ስብከት የሚመደቡ ዘጠኝ ኤጲስ ቆጶሳት ናቸው የተሾሙት። የኤጲስ ቆጶሳቱ ሹመት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ…

በትግራይ ክልል185 ሺህ ኩንታል ማዳበሪያና ምርጥ ዘር ለአርሶ አደሮች ተከፋፈለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለ2015/2016 የምርት ዘመን በግብዓትነት የሚውል 185 ሺህ ኩንታል ማዳበሪያና ምርጥ ዘር ለአርሶ አደሮች መከፋፈሉ ተገለጸ ። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የእርሻና ገጠር ልማት ቢሮ የአዝርእትና አፈር ልማት ዳይሬክተር ሰለሞን…

ሙሽራ ሸኝተው ሲመለሱ በነበሩ ሰዎች ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሟቾች ቁጥር 10 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ጃረሞ ሰምቦዬ ቀበሌ ጀኔ ማዞሪያ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሟቾች ቁጥር አሥር መድረሱን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ሟቾቹ የሥጋ ዝምድና እንዳላቸው እና ከነዚህ ውስጥ እናትና ልጅ እንደሚገኙበትም ነው…

የክረምት ወራት የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ በሚል መሪ ሐሳብ ለሁለተኛ ጊዜ በ10 ክልሎችና ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የተከናወነው የክረምት ወራት የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናቋል። የክረምት ወራት የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ ሥነ-…