Fana: At a Speed of Life!

ሴቶችን ስንደግፍ በኢኮኖሚው ላይ ትልቅ ተጽዕኖ እንዲፈጥሩ በማድረግ መሆን አለበት – ሶፍያ ካሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶችን ስንደግፍ በኢኮኖሚው ላይ ትልቅ ተጽዕኖ እንዲፈጥሩ በማድረግ መሆን አለበት ሲሉ በግብርና ሚኒስቴር የኢንቨስትመንትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ሶፍያ ካሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በግብርና ኢንቨስትመንት ዘርፍ የተሰማሩ ሴት ባለ ሀብቶች…

በፀጥታ ችግር ለ3 ዓመታት ተቋርጦ የነበረው የጋምቤላ-ሸበል-ደንቢዶሎ መንገድ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በፀጥታ ችግር ምክንያት ለሦስት ዓመታት ተቋርጦ የነበረው ከጋምቤላ ክልል ወደ ኦሮሚያ ክልል የሚወስደው መንገድ ለማኅበረሰቡ ክፍት መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በቀጠናው በተሰጠው ግዳጅ መሠረት ግዳጁን ተወጥቶ ከጋምቤላ ክልል ወደ…

የፀጥታው ምክር ቤት በሱዳን አሥቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን አሥቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግና ሰብዓዊ አገልግሎቶች እንዲሳለጡ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ጠየቀ፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ኒውዮርክ በሚገኘው ዋና መሥሪያ ቤቱ በጉዳዩ ላይ መክሯል፡፡ በዚህም ምክር…

ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን ከ7 ቢሊየን በላይ ችግኞች ተዘጋጁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን ከ7 ቢሊየን በላይ ችግኞች መዘጋጀታቸውን የኢትዮጵያ ደን ልማት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሞቱማ ቶሌራ(ዶ/ር) ተናገሩ። ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሀሳብ አመንጪነት ከአራት ዓመት…

በሞሮኮ እየተዘጋጀ ባለዉ የጂአይቴክስ አፍሪካ ኢትዮጵያን ወክለዉ የተገኙ ጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎችን ተጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር በሞሮኮ እየተጋጀ ባለዉ የጂአይቴክስ አፍሪካ ኢትዮጵያን ወክለዉ የተገኙ ጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎችን ጎበኙ፡፡ በሞሮኮ ማረከሽ በአፍሪካ ለመጀምሪያ ጊዜ በተካሄደዉ ኮንፈረንስ ላይ ‘‘የአቅም ግንባታ…

አቶ ደመቀ መኮንን የወደፊቱ የኢትዮጵያ እና ቻይና ግንኙነት ብሩህ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የኢትዮጵያ እና ቻይና በመተማመን እና ወዳጅነት ላይ የተመሰረተው ግንኙነት ሀገራቱ ያልተነኩ እድሎችን አሟጦ ለመጠቀም ካላቸው ፍላጎት አንጻር የወደፊቱ ግንኙነታቸው ብሩህ ነው ሲሉ…

በህንድ በባቡር አደጋ 261 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ በደረሰ የባቡር ግጭት 261 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ። አደጋው በምስራቃዊ የሃገሪቱ ክፍል ኦዲሻ ግዛት ባቡሮች ተጋጭተው የደረሰ መሆኑን ቢቢሲ አስነብቧል። በአደጋው ለህልፈት ከተዳረጉት…

የቀቤና ብሄረሰብ የባህል ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀቤና ልማት ማህበር የብሔረሰቡን ባህላዊ፣ ታሪካዊና የእምነት እሴቶች ባህል በሚገልፅ መልኩ በወልቂጤ ከተማ ያስገነባው  ባህል ማዕከል አስመርቋል ፡፡ የባህል ማዕከሉ በቀጣይ በብሔረሰቡ ቋንቋ፣ ባህልና ታሪክ ዙሪያ ለሚከናወኑ…

በአማራ ክልል ወረዳዎች መጋዝን ውስጥ የተቀመጠ የአፈር ማዳበሪያ በፍጥነት ለአርሶ አደሩ እንዲሠራጭ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ወረዳዎች መጋዝን ውስጥ የተቀመጠ የአፈር ማዳበሪያ በፍጥነት ለአርሶ አደሩ በፍትሀዊነት እንዲሠራጭ የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ። በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት…

ምዕራፍ 13 ፋና ላምሮት ዛሬ ፍጻሜውን ያገኛል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አራት ባለ ተሰጥኦ ድምፃውያን ዛሬ በምዕራፍ 13 ፋና ላምሮት የፍጻሜ ውድድር ትልቁን ሽልማት ለማግኘት ይወዳደራሉ። በፋና ላምሮት የባለ ተሰጥኦ ድምጻውያን ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ ለፍጻሜ ተፋላሚዎች የቀረበው የገንዘብ ሽልማት መጠን…