Fana: At a Speed of Life!

የአርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ የቀብር ሥነ ስርዓት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ የቀብር ሥነ ስርዓት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ፡፡ በቀብር ሥነ ስርዓቱ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለሥልጣናት እንዲሁም የአርቲስቱ ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶች ተገኝተዋል።…

በብሔራዊ ምክክር አስፈላጊነት ዙሪያ የሚመክር ጉባኤ በሐረር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በብሔራዊ ምክክር እና በሰላም አስፈላጊነት ዙሪያ የሚመክር ጉባኤ በሐረር ከተማ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የሠላም ሚኒስትር ዴዔታ ታዬ ደንዳአ÷በኢትዮጵያ ሊካሄድ የታሰበውን ሀገራዊ ምክክር ለማሳካት  ከትናንት መማር…

የአውሮፓ ህብረት በካርቦን ልቀት ላይ የ2030 የአየር ንብረት ግቦችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በካርቦን ልቀት ላይ የ2030 የአየር ንብረት ግቦችን አጽድቋል፡፡ የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ህብረቱ የባህር ትራንስፖርት እና የአቪዬሽን ኢንዱስትሪን ጨምሮ በዋና ዋና የኢኮኖሚ ዘርፎች የሚለቀቀውን በካይ ጋዝን ለመቀነስ…

አቶ ኡስማን ሱሩር ግብርናን በማዘመን ሀገራዊ ብልጽግናን ማፋጠን እንደሚገባ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርናን በማዘመን የምግብ ዋስትናን ከማረጋገጥ ባሻገር ሀገራዊ ብልጽግናን ማፋጠን ይጠበቃል ሲሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር ገለጹ፡፡ በደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ…

ቻይና ኢትዮጵያ የምታከናውናቸውን የመልሶ ግንባታ ሥራዎች እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና÷ በኢትዮጵያ መንግስት የሚከናወኑ የመልሶ ግንባታ እና የማገገሚያ ሥራዎችን እንደምትደግፍ አስታወቀች፡፡ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማኦ ኒንግ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሠጡት መግለጫ÷ በኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተው ግጭት አክትሞ…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ከፍተኛ መነቃቃት መፍጠሩ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ከፍተኛ መነቃቃት መፍጠሩ ተመለከተ፡፡ በዚህም ሥራ አቁመው የነበሩ ፋብሪካዎች ጭምር ወደ ሥራ እንዲመለሱ ማድረግ ያስቻለ ውጤት መገኘቱ ነው የተገለጸው፡፡ የኢንዱሰትሪ ሚኒስቴር፣ የክልል…

የፕሪሚየር ሊጉ  የዋንጫ ተፎካካሪዎች ፍልሚያ በኢቲሃድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪሚየርሊጉ የዋንጫ ተፎካካሪዎች ማንቼስተር ሲቲ እና አርሰናል ፍልሚያቸውን ዛሬ ምሽት ያደርጋሉ፡፡ በጨዋታው መድፈኞቹ ከተከታዩ ማንቼስተር ሲቲ ጋር ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ለማስፋት እና ከ19 ዓመት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ለማንሳት…

የዓለም አእምሯዊ ንብረት ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አእምሯዊ ንብረት ቀን “ሴቶችና አዕምሯዊ ንብረት፤ ኢኖቬሽንና ፈጠራን ማፋጠን” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል፡፡ በየዓመቱ ሚያዚያ 18 ቀን የሚከበረው የዓለም አእምሯዊ ንብረት ቀን በሳይንስ ሙዚዬም በፓናል ውይይት እና የፈጠራ ስራዎች ዓውደ…

ኢንቨስት ኢትዮጵያ 2023 ፎረም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የንግድ ተቋማትና ባለሃብቶች የሚሳተፉበት “ኢንቨስት ኢትዮጵያ 2023 ” ፎረም መካሄድ ጀምሯል። በፎረሙ መክፈቻ ላይ የኢትዮጵያ ኢንቨሰትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ፣ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ፣ ዓለም አቀፍ ባለሃብቶች ፣…

የአርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ የአስከሬን ሽኝት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ አስከሬን ቡራዩ ከሚገኘው የአርቲስቱ መኖሪያ ቤት ወደ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አሸኛኘት እየተደረገለት ነው፡፡   በአሸኛኘት መርሐ ግብሩ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ማርች ባንድ፣ የአርቲስቱ ቤተሰቦችና ወዳጅ…