Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም እና ጉምሩክ ኮሚሽን የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እና ጉምሩክ ኮሚሽን በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። የአጋርነት ስምምነቱ የጉምሩክ ቀረጥ እና ታክስን በቴሌብር ሱፐር አፕ በመክፈል በዲጂታል የታገዘ አገልግሎት አሰጣጥን መዘርጋት የሚያስችል ነው ተብሏል።…

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን የዕውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር አከሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን የተሻለ አፈጻጸም ላሳዩ ፖሊሶች የከፍተኛ ማዕረግ እድገት፣የዕውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር አከሄደ። በመርሐ ግብሩ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል፣ የኦሮሚያ ክልል…

የፍቼ ጨምባላላ በዓል አንድነታችንን በማጠናከር አዲስ ተስፋ የምንሰንቅበት ነው- አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍቼ ጨምባላላ በዓል አንድነታችንን በማጠናከር አዲስ ተስፋ የምንሰንቅበት ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ተናገሩ፡፡ የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ ፍቼ-ጫምባላላ በዓል በርካታ የበዓሉ ተሳታፊዎች፣ ርዕሳነ መስተዳድሮች…

13ኛው የአፍሪካ የቆዳ ምርቶች የንግድ አውድ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 13ኛው የመላው አፍሪካ የቆዳ ምርቶች የንግድ አውድ ርዕይ በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፍቷል። አውድ ርዕዩ የተለያዩ ሀገራት የቆዳ ውጤት አምራቾች፣ የማሽነሪዎችና ግብዓት አቅራቢዎች፣ የእውቀትና ቴክኖሎጂ ተቋማት እንዲሁም የፋይናንስ ተቋማት በተገኙበት…

በየመን ዋና ከተማ እርዳታ ሲከፋፈል በተፈጠረ መተፋፈግ የ78 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን ዋና ከተማ ለረመዳን እርዳታ ሲከፋፈል በተፈጠረ መተፋፈግ የ78 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ አደጋው የረመዳንን የመጨረሻ ቀናት አስመልክቶ በአንድ ትምህርት ቤት ውስጥ እርዳታ ሲታደል  በተፈጠረ መጨናነቅ የተፈጠረ መሆኑ ተመላክቷል፡፡…

መንግስት በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ሁኔታ በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤፌዴሪ መንግሥት በሱዳን ባለው ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ ምክንያት በሀገሪቱ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ሁኔታ በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋናው መስሪያ ቤት እና ካርቱም በሚገኘው…

የዒድ አልፈጥር በዓል ጨረቃ ዛሬ ማታ ከታየች ነገ፤ ካልታየች ደግሞ ቅዳሜ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2015 ዓ.ም የዒድ አልፈጥር በዓል ጨረቃ ሐሙስ ማታ ከታየች ዓርብ፣ ካልታየች ደግሞ ቅዳሜ እንደሚከበር የፌዴራል ጠቅላይ ሼሪዓ ፍርድ ቤት አስታውቋል፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ሼሪዓ ፍርድ ቤት የ2015ዓ.ም የዒድ አልፈጥር በዓል አከባበርን…

በሶማሌ ክልል ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የንጹሃ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በ5 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ወጪ የንጹሃ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ እያከናወነ መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ÷ በሶማሌ ክልል…

አስተዳደሩ ለሥራ ዕድ ፈጠራ በትኩረት ይሠራል- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሼል ዕድል ፈጠራ በትኩረት እደሚሠራ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ á “ምክንያታዊ ወጣት ለአዲስ አበባ ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ ዛሬ 16…

በአዲስ አበባ እና ሐረር የሚገኙ የተለያየ ሃይማኖት ተከታዮች የዒድ ሰላት የሚሰገድበትን ስፍራ አጸዱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እና ሐረር ከተሞች የሚገኙ የተለያየ ሃይማኖት ተከታዮች የዒድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ የዒድ ሰላት የሚሰገድበትን ሥፍራ አጸዱ፡፡ የአዲስ አበባ ስታዲየም ዙሪያን በማጽዳት ሥነ ስርዓቱ ላይ የሃይማኖት መሪዎች፣ አባ…