የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሳነ መስተዳድሮች ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Shambel Mihret Apr 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሊያ ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Shambel Mihret Apr 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐመድ በኢትዮጵያ የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት ለፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐመድ አሸኛኘት አድርገውላቸዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Shambel Mihret Apr 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ! በክርስቲያኖች ዘንድ ከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Shambel Mihret Apr 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂዮ ሜሎኒ በኢትዮጵያ የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት ለጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂዮ ሜሎኒ አሸኛኘት አድርገውላቸዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የግሎባል ሴኩሪቲ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሆኖ ተመረጠ Melaku Gedif Apr 15, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የግሎባል ሴኩሪቲ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሆኖ ተመርጧል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በቻይና ናንጂንግ ከተማ ሚያዚያ 3 እና 4 ቀን 2015 ዓ.ም በተካሄደው የዓለም አቀፍ የህዝብ ደህንነት ትብብር ፎረም ላይ ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ፣ ጣልያን እና ሶማሊያ ያላቸውን የሶስትዮሽና ባለብዙ ወገን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ Melaku Gedif Apr 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ፣ ጣልያን እና ሶማሊያ ያላቸውን የሶስትዮሽና ባለብዙ ወገን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂዮ ሜሎኒ እና ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር እና ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ Amele Demsew Apr 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂዮ ሜሎኒ እና ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሁለቱ ሀገራት መሪዎች ጋር ያደረጉት ውይይት የሶስትዮሽ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ መሆኑ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የጃፖኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ከተሞከረባቸው ጥቃት መትረፋቸው ተሰማ Amele Demsew Apr 15, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፉሚዮ ኪሺዳ ከተሞከረባቸው ጥቃት መትረፋቸው ተሰማ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሀገሪቱ ምዕራባዊ ክፍል በምትገኘው ዋካያማ ከተማ ንግግር እያደረጉ በነበረበት ወቅት “የጭስ ቦምብ” እንደተወረወረባቸው የሀገሪቱን መገናኛ ብዙሃን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከዛሬ ጀምሮ የክልል ልዩ ኃይል የሚባል አደረጃጀት የለም – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Amele Demsew Apr 15, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ)ከዛሬ ጀምሮ የክልል ልዩ ኃይል የሚባል አደረጃጀት የሌለ መሆኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የክልል ልዩ ሃይሎችን በፌዴራልና የክልል የጸጥታ ተቋማት መልሶ የማደራጀት ስራ የመከላከያ ጀነራሎች፣ ፌዴራል…
የሀገር ውስጥ ዜና ትጥቅ ከፈቱ የህወሓት እና የሸኔ ታጣቂዎች ጋር ውይይት ተካሄደ Amele Demsew Apr 15, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን አመራሮችና ተቋሙን ለማደራጀት የተመደቡ አማካሪዎች ትጥቅ የፈቱ በሺዎች የሚቆጠሩ የህወሓት እና የሸኔ ታጣቂዎች በተሰባሰቡባቸው ካምፖች በመገኘት አወያይተዋል። ትጥቃቸውን አውርደው በምስራቅ ትግራይ ደሳአ፣ አጉላ እና…