የሀገር ውስጥ ዜና ለፕራይም ቴሌቪዥን የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጠ Meseret Awoke May 25, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ለፕራይም ቴሌቪዥን ጣቢያ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጠ፡፡ ባለስልጣኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ፥ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን አዋጅ ቁጥር 1238/2013 መገናኛ ብዙኃን በዜጎች መካከል…
የሀገር ውስጥ ዜና የምስራቅ አፍሪካ ኢኒሼቲቭ የገንዘብ ሚኒስትሮች ስብስባ በግብጽ እየተካሄደ ነው Meseret Awoke May 25, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ኢኒሼቲቭ የገንዘብ ሚኒስትሮች ስብስባ በግብጽ ሻርም ኤል ሼክ ከተማ እየተካሄደ ነው። ስብሰባው ከአመታዊው የአፍሪካ ልማት ባንክ ጉባኤ ጎን ለጎን እየተካሄደ ሲሆን፥ በኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ እና በአፍሪካ…
ቢዝነስ ዘመን ባንክ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ያስገነባው የዋና መስሪያ ቤት ህንጻ ቅዳሜ ይመረቃል Feven Bishaw May 25, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘመን ባንክ ያስገነባው አዲስ የዋና መስሪያ ቤት ህንጻ የፊታችን ቅዳሜ ይመረቃል። የባንኩ ቦርድ ሊቀመንበር አቶ ኤርሚያስ እሸቱ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ዘመን ባንክ ዘመኑን የዋጁ ቴክኖሎጅዎችን በመጠቀም ለደንበኞች ቀልጣፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከ4 ቢሊየን በላይ ችግኝ ተዘጋጅቷል – የክልሉ ግብርና ቢሮ Amele Demsew May 25, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለዘንድሮው ዓመት አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከ4 ቢሊየን በላይ ችግኝ መዘጋጀቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ ኤሊያስ ከድር÷ ለዘንድሮው ዓመት አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር በክልሉ 4 ነጥብ 9 ቢሊየን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል 3 ሺህ 330 የባዮ ጋዝ ማብላያ መገንባቱ ተገለጸ Amele Demsew May 25, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 3 ሺህ 330 የባዮ ጋዝ ማብላያዎችን በመገንባት አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮ ሃላፊው ማማሩ አያሌው (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ እንደገለጹት÷ የባዮ ጋዝ ማብላያ…
Uncategorized በሐረሪ ክልል በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ችግኞች ይተከላሉ Melaku Gedif May 25, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ችግኞች እንደሚተከሉ የክልሉ የግብርና ልማት ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ምክትል ሃላፊ ሻሜ አብዲ እንደገለጹት በዘንድሮ ክረምት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ2…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክር ቤቱ የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲን ለማቋቋም የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አጸደቀ Meseret Awoke May 25, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትበ 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲን ለማቋቋም የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አጽድቋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ኃብት ልማት፣ ሥራ ሥምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከቻይና ዓለም አቀፍ ልማት ትብብር ኤጀንሲ ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ Mikias Ayele May 25, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቻይና ዓለም አቀፍ ልማት ትብብር ኤጀንሲ (ሲድካ) ሊቀመንበር ሊዎ ጃወሁይ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ወቅት አቶ ደመቀ ፥ ቻይና በሀገራት የውስጥ ነጻነት ጣልቃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ28 ነጥብ 6 ቢሊየን በላይ ብር ከታክስ ስወራ ማዳን መቻሉ ተገለጸ Amele Demsew May 25, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 10 ወራት ገቢዎች ሚኒስቴር ከ28 ነጥብ 6 ቢሊየን በላይ ብር ከታክስ ስወራ ማዳን መቻሉ አስታወቋል፡፡ የሚኒስቴሩ የታክስ ኦዲት ዳይሬክተር ብርሃኑ አበበ ባለፉት 10 ወራት 6 ሺህ 716 ታክስ ከፋዮችን ኦዲት ለማድረግ አቅዶ 6 ሺህ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በምሥራቅ አፍሪካ ተጎጂዎችን ለመደገፍ የሚውል 2 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር መገኘቱ ተነገረ Alemayehu Geremew May 25, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በምሥራቅ አፍሪካ የሚያደርገውን እርዳታ ለመደገፍ የሚውል 2 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር አገኘ። የተገኘው ገንዘብ ድርጅቱ ኢትዮጵያን ጨምሮ በኬንያ እና ሶማሊያ ለሚገኙ ወደ 32 ሚሊየን የሚጠጉ ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ…