በኢትዮጵያ የፈተና አስተዳደር ስርዓትን ለማዘመን በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፈተና አስተዳደር ስርዓትን ለማዘመን ከባለፈው ዓመት ጀምሮ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙ ተገለጸ፡፡
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾን (ዶ/ር) ጨምሮ…