Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ እና ቻይና በወታደራዊ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር  ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከቻይናው መከላከያ ሚኒስትር ሊ ሻንግፉ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ፕሬዚዳንት ፑቲን በሀገራቱ ወታደራዊ ክፍሎች በኩል ጠቃሚ መረጃዎችን በመደበኛነት እንደሚለዋወጡ እና በወታደራዊ ቴክኒካል ትብብር ዘርፍ…

በሱዳን ጦር እና ፈጥኖ ደረሽ ሃይሎች መከካል የተፈጠረው ግጭት መቀጠሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶስተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የሱዳን ጦር እና የሱዳን ፈጥኖ ደረሽ ሃይሎች ግጭት መቀጠሉ ተገልጿል፡፡ ግጭቱ የሱዳን ወታደራዊ መሪ ጄኔራል አብዱል ፈታህ አልቡርሃን በሚመሩት የሱዳን ጦር እና ምክትላቸው በነበሩት የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል አዣዥ መሃመድ…

በስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮጀክት ላይ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮጀክት ላይ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር እየመከረ ነው፡፡ በመድረኩ የኢትዮጵያ፣ የኬንያ እና የታንዛኒያ ተወካዮች እንዲሁም የዓለም ባንክ፣ የምስራቅ አፍሪካ የክህሎት ትራንስፎርሜሽን እና…

የሸገርና አንበሳ አውቶብሶች በጥናት ላይ የተመሠረተ ስምሪት በማዘጋጀት ቀልጣፋ አገልግሎት እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገርና አንበሳ አውቶብሶች በጥናት ላይ የተመሠረተ አዲስ ስምሪት በማዘጋጀትቀልጣፋ የትራንፖርት አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ የአውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ። የሸገር እና አንበሳ አውቶብሶች የነበራቸውን ስያሜ እንደያዙ…

የኢትዮጵያ የፋይናንስ ልዑክ ከዓለም ባንክና አይ ኤም ኤፍ ሃላፊዎች ጋር ሲያደርግ የቆየው ውይይት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የፋይናንስ ልዑክ ከዓለም ባንክ እና ከዓለም አቀፉ የገንዘባ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ሃላፊዎች ጋር ለአንድ ሳምንት ሲያደርግ የቆየውን ውይይት አጠናቅቋል፡፡ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሽ  በቀለ  (ዶ/ር)  በትዊተር ገጻቸው…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ ድል ሲቀናው ኢትዮጵያ መድንና ወላይታ ዲቻ አቻ ተለያይተዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ድል ሲቀናው ኢትዮጵያ መድንና ወላይታ ዲቻ በአቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ በዛሬው ዕለት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ በዚህም 9 ሰዓት…

የአፍሪካ ኅብረት የሠላምና ፀጥታ ም/ቤት በሱዳን ወቅታዊ ጉዳይ ላይ መከረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት የሠላምና ፀጥታው ምክር ቤት በሱዳን ወቅታዊ ጉዳይ ላይ መከረ፡፡ ጉባዔው የሱዳን ህዝብ በሲቪል መራሽ መንግስት አማካኝነት ሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱ ወደ ነበረበት እንዲመለሥ የጠየቀውን ጥያቄ እና ጥረት እንደሚደግፍ ገልጿል፡፡…

በአውሮፓ ግዙፉ የኑክሌር ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የፊንላንድ የኑክሌር ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ሥራ ጀመረ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ፊንላንድ የተገነባው ይህ ማብላያ በአውሮፓ ትልቁ እንደሆነና በሠዓት 1 ነጥብ 6 ጊጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም እንዳለው ተነግሯል፡፡ በግዙፍነቱም በዓለም…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ለፋሲካ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ለፋሲካ በዓል የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ። በመልዕክታቸውም÷ “ለሀገራችን ክርስቲያኖች እንኳን ለትንሳኤ በዓል በደኅና አደረሰን! የኢየሱስ ክርስቶስ ስቃይና ሞት እንዳለ ሆኖ ምኅረት፣ የዘለዓለም…