የአርሶ አደሮችን የውሃ ችግር ለመቅረፍ የዝናብ ውሃን በአግባቡ መጠቀም ይገባል – አቶ ሙስጠፌ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሶ እና አርብቶ አደሮች የሚያጋጥማቸውን የውሃ ችግር ለመቅረፍ ከዝናብ የሚገኘውን ውሃ በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በቆራሄይ ዞን ላስደንከይሬ ወረዳ የሰርዳሌ መካከለኛ…