የሀገር ውስጥ ዜና በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ Mikias Ayele Apr 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ዜጎችን በዛሬው እለት በሶስት ዙር በረራ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ መቻሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ተመላሾቹ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን…
የዜና ቪዲዮዎች ጠቅላይ ሚኒስትሩ እዉቀታቸዉን ሳይሰስቱ ስለሰጡን እኔም የበኩሌን በማድረጌ ተደስቻለሁ Amare Asrat Apr 3, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=mJ7iJKnr5QA
የዜና ቪዲዮዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ስለ ጎርጎራ ፕሮጀክት Amare Asrat Apr 3, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=Pqohr7PRXNE
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያና እንግሊዝ ፓርላማዎች ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታወቁ Mikias Ayele Apr 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና እንግሊዝ ፓርላማዎች የእርስ በርስ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ነገዎ(ዶ/ር) የእንግሊዝ ፓርላማ ልዑካን ቡድንን…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የቀድሞ ም/ኮሚሽነር ከንጹሃን ዜጎች ግድያ ጋር በተያይዘ ፍ/ቤት ቀረቡ Alemayehu Geremew Apr 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የቀድሞ ምክትል ኮሚሽነር ቱት ኮር በክልሉ ተፈጽሟል ከተባለ የንጹሃን ዜጎች ግድያ ጋር ተያይዞ ተጠርጥረው ፍርድ ቤት ቀረቡ። በሰኔ 7 ቀን 2014 ዓ/ም የሸኔ ሽብር ቡድን እና የጋምቤላ ነጻ አውጪ ፓርቲ በጋራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሙስና ጋር በተገናኙ 52 ጥቆማዎች ላይ ምርመራ እየተካሄደ ነው ዮሐንስ ደርበው Apr 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፀረ ሙስና ኮሚቴ ከሙስና ጋር በተያያዘ 52 ጥቆማዎችን ተቀብሎ ምርመራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ እና የኮሚቴው ሰብሳቢ ሰዒድ ባበክር በሰጡት መግለጫ÷ በ44 ጥቆማዎች 93 ተጠርጣሪዎች ተይዘው…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ለድርቅ ተጋላጭ አካባቢዎች በ30 ቢሊየን ብር ፕሮጀክቶች እየተሰሩ ነው Feven Bishaw Apr 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተደጋጋሚ ለድርቅ ተጋላጭ አካባቢዎች ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ በ30 ቢሊየን ብር የተለያዩ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ እንዳሉት÷ የክልሉ መንግስት የተከሰተውን የድርቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2015 ድረስ ባለበት ይቀጥላል ዮሐንስ ደርበው Apr 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ በመጋቢት ወር ሲሸጥበት በነበረው ዋጋ እንዲቀጥል ተወሰነ። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ÷ እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2015…
የሀገር ውስጥ ዜና የጎርጎራ ፕሮጀክት የኢትዮጵያን የትናንት ታሪክ፣ የዛሬን እድልና የነገ ሕልም ደምሮ የያዘ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ Alemayehu Geremew Apr 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎርጎራ ፕሮጀክት የኢትዮጵያን የትናንት ታሪክ፣ የዛሬን እድልና የነገ ሕልም ደምሮ የያዘ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ “ገበታ ለሀገር” ፕሮጀክት አካል በሆነው ጎርጎራ ጉብኝት አድርገዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የመጥፋት አደጋ የተጋረጠበትን የኦንጎታ ቋንቋ ለማስቀጠል እየተሠራ ነው Alemayehu Geremew Apr 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምሥት የብራይሌ ጎሳ አባላት ብቻ የሚነገረውን የኦንጎታ ቋንቋ ለትውልድ እንዲሻገር እየሰራ መሆኑን አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ገለጸ፡፡ የአንጎታ ቋንቋ በደቡብ ክልል ኦሞ ዞን በና ፀማይ ወረዳ በሚገኙ ዕድሜያቸው ከ40 በላይ በሚሆናቸው÷ ጌዶ ቃውላ፣…