የሀገር ውስጥ ዜና ዩኒሴፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ Alemayehu Geremew May 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስትን የልማት እቅዶች በመረዳትና የትኩረት አቅጣጫዎችን በመለየት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) አስታውቋል፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር ) ከተባበሩት…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሪታኒያ በትምህርቱ ዘርፍ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታጠናክር ገለጸች Alemayehu Geremew May 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከብሪታኒያ የልማትና የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ አንድሪው ሚቼል ጋር መከሩ፡፡ የብሪታኒያው የልማትና የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ አንድሪው ሚቼል ከሌሎች የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ጋርም…
ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ የ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ Alemayehu Geremew May 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ወላይታ ድቻና አዳማ ከተማ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ባደረጉት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ የአዳማ ከተማን ግብ ዮሴፍ ታረቀኝ…
ቢዝነስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፓኪስታን ካራቺ የቀጥታ በረራ ጀመረ Mikias Ayele May 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት አራት ጊዜ ወደ ፓኪስታን ካራቺ የሚያደርገውን በረራ በዛሬው ዕለት አስጀምሯል። አየር መንገዱ ወደ ፓኪስታን ካራቺ የሚያደርገው የቀጥታ በረራ የሁለቱን ሀገራት የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት እንደሚያጠናክር…
የሀገር ውስጥ ዜና ከዓየር ትራንስፖርት ዘርፍ የሚገኘውን ገቢ ይበልጥ ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ Alemayehu Geremew May 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓየር ትራንስፖርት ዘርፍ የምታገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በመተባበር 11ኛውን የአየር ትራንስፖርት…
የሀገር ውስጥ ዜና ለገበታ ለትውልድ ፕሮጄክት የሚደረገው ድጋፍ እንደቀጠለ ነው Mikias Ayele May 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ለገበታ ለትውልድ የሚያደርጉት የገንዘብ ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በ13ኛው ዙር የገበታ ለትውልድ ፕሬጄክት ድጋፍ ያደረጉ ተቋማትና ድርጅቶችን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህም መሰረት ኖርኒኮ 15…
ጤና በሕይወትዎ ለውጥ አሥፈላጊ መሆኑን አመላካች ምክንያቶች Alemayehu Geremew May 8, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕይወት ውስት ለውጥ የማይቀር ሂደት እና አሥፈላጊ መሆኑ ይታመናል። ለውጥ ሲባል የነበረውን ጥሎ አዲስ ነገር ከመጀመር ጀምሮ ነገሮችን እያሻሻሉ የሕይወት አካል ማድረግን ያካትታል። የሥነ-ልቦና ባለሙያዎች ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ለለውጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቀጨኔ ዘላቂ ማረፊያ አጥር ግንብ ተደርምሶ የ2 ሰዎች ህይወት አለፈ Feven Bishaw May 8, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 የቀጨኔ ዘላቂ ማረፊያ አጥር ግንብ አጠገብ በተለምዶ በግ ተራ በሚባለው ቦታ በደረሰ የግንብ መደርመስ አደጋ የ2 ሰዎች ህይወት አለፈ። በደረሰው አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ሌሎች 4…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴራል ፖሊስ በሕገ-መንግሥቱ የተሰጠውን ሃላፊነት በአግባቡ እየተወጣ ነው ተባለ Melaku Gedif May 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ በሕገ-መንግሥቱ መሠረት የተሰጠውን ሃላፊነት በአግባቡ እየተወጣ መሆኑን የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል በሙስና በተጠረጠሩ 1 ሺህ 322 ግለሰቦች ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላልፏል Shambel Mihret May 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሙስና የተጠረጠሩ 4 ሺህ 80 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር በማዋል 1 ሺህ 322 ግለሰቦች ላይ የጥፋተኝነትን ውሳኔ መተላለፉን የክልሉ የሥነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ሙስናን ለመከላከል የተቋቋመው የፀረ…