Fana: At a Speed of Life!

ለፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አተገባበር ስኬታማነት ብሪታንያ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምታደርግ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የብሪታኒያ የልማት እና አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር አንድሪው ሚሸልን በፅህፈት ቤታቸው አነጋግረዋል።   በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ብሪታኒያ በልማት ትብብር…

በሶማሊያ የተከሰተው ድርቅ የ43 ሺህ ሰዎች ሕይወት ቀጥፏል – ጥናት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ አሁንም የቀጠለው ድርቅ ባለፈው ዓመት ብቻ የ43 ሺህ ሰዎችን ሕይወት መቅጠፉን ጥናት አመላከተ፡፡ በድርቁ ሳቢያ ሕይወታቸውን ካጡ ሰዎች ግማሽ ያኅሉ ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች መሆኑን በእንግሊዝ የሚገኘው የለንደን የትሮፒካል ሕክምና…

15 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታ በተጭበረበረ መንገድ እንዲወሰድ አድርገዋል የተባሉ ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሻን ጉራቻ ከተማ የሊዝ ክፍያ ሳይከፈል 15 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታ በተጭበረበረ መንገድ እንዲወሰድ አድርገዋል የተባሉ የቀድሞ የከተማው የገቢዎች ፅህፈት ቤት ኃላፊ እና ባለሙያን ጨምሮ 3 ተከሳሾች ከ7 እስከ 18 አመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ…

ብፁዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር) ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብፁዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር )የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት እና የውጪ ግንኙነት መምሪያ የበላይ ኃላፊ የድሬዳዋና የጅቡቲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል። ብፁዕነታቸው ለረጅም ጊዜ ከሀገር ውጪና በሀገር ውስጥ…

አፈ ጉባዔ  አገኘሁ ተሻገር ከየመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ከየመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሕመድ አዋዳህ ቢን ሙባረክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ  አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር÷በሁለቱ ሀገራት መካከል ዘመናትን ያስቆጠረ ዘርፈ ብዙ ግንኙነቶች እንደነበሩ ጠቅሰው…

ጨረቃ ባለመታየቷ የረመዷን ጾም ሐሙስ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ1444ኛው ዓመተ ሒጅራ የረመዷን ጾም ጨረቃ ባለመታየቷ ሐሙስ (ከነገ በስቲያ) ይጀምራል፡፡ የረመዷን ጾም ዛሬ (ማክሰኞ) ጨረቃ ባለመታየቷ ነው የፊታችን ሐሙስ(ከነገ በስቲያ) የሚጀምረው፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት…

8ተኛው የአለም የትብብር ኢንዱስትሪዎች ፎረም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 8ኛው የአለም የትብብር ኢንዱስትሪዎች ፎረም በቱርክ ኢስታንቡል መካሄድ ጀምሯል፡፡ የፎረሙ ዋና አላማ በቱርክና በአፍሪካ ነጋዴዎች መካከል ያለውን ትብብር ለማሳደግ እና የቱርክ መካከለኛና አነስተኛ  ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ምርቶችን ማስተዋወቅ…

በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ 109 ተጋላጭ ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው መለሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በጅቡቲ ከሚገኘው የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ቢሮ ጋር በመተባባር 109 ፍልሰተኞች በባቡር ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ከፍልሰተኞቹ መካከል 92ቱ ወደ መካከለኛው ምስራቅ ለመሻገር ጅቡቲ…

“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ እና የሽያጭ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። በኦሮሚያ ክልል ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በባሌ ዞን ለሚገኘው የሶፍ ዑመር ዋሻ የቱሪዝም መሠረተ…

ሰሞኑን በሞግዚቷ የተሰረቀችው የ2 ዓመት ሕጻን በሱሉልታ መገኘቷን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቀናት በፊት በሞግዚቷ ተሰርቃ የተወሰደችው የ2 ዓመቷ ሕጻን ሶሊያና ዳንኤል ከብሄራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጋር በመተባበር በተደረገ ክትትል በሱሉልታ ክፍለ ከተማ መገኘቷን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ሕጻን ሶሊያና ሳሪስ አዲስ ሰፈር…