Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ግብርናና ኢነርጂ ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው የእንግሊዝና ቱርክ ኩባንያዎች አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝና ቱርክ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በግብርና እና ኢነርጂ ኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው አስታውቀዋል። ከሚያዚያ 18 እስከ 20/ 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም በርካታ የውጭ ሀገራት…

ኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት ቁልፍ ስትራቴጂካዊ አጋር ናት – ኢሪና ኤስ ኒዮኒ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢሪና ኤስ ኒዮኒ እንዳሉት ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ እና በቀይ ባህር ለአውሮፓ ህብረት ቁልፍ ስትራቴጂካዊ አጋር ናት ብለዋል፡፡ በስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአፍሪካ…

ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ቀን በመጪው ሰኞ በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ቀን /ሜይ-ዴይ/ በመጪው ሰኞ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ገለጸ። ቀኑ በኢትዮጵያ ለ48ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ134ኛ ጊዜ ይከበራል። የኢትዮጵያ ሠራተኞች…

የኢትዮጵያ አየር መንገድን የሚመጥን የአቪዬሽን ደህንነት ዘርፍ የማሻሻያ ስራዎች መካሄዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እያደገ የመጣውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አገልግሎትና ተደራሽነት የሚመጥን የአቪዬሽን ደህንነት ዘርፉን ለማጠናከር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። አገልግሎቱ ለፋና…

የጥበቃ ሠራተኛን በማፈን 78 ቴሌቪዥኖችን ሰርቀው የተሰወሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥበቃ ሰራተኛን በማፈን እና የመጋዘን በር ሰብረው በመግባት 78 ቴሌቪዥኖችን ሰርቀው የተሰወሩ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ወንጀሉ የተፈፀመው ሚያዝያ 17 ቀን 2015 ዓ.ም በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው…

ከ258 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከሚያዚያ 13 ቀን እስከ 19 /2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ258 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ ኮሚሽኑ እንደገለጸው ÷ 214 ነጥብ 4 ሚሊየን የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና…

ሰው ሰራሽ የነዳጅ እጥረት እየፈጠሩ ባሉ የነዳጅ ማደያዎች ላይ እርምጃ መወሰድ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው ሰራሽ የነዳጅ እጥረት እንዲፈጠር እያደረጉ ባሉ የነዳጅ ማደያዎች ላይ እርምጃ መወሰድ መጀመሩን የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን ገለጸ። የባለሥልጣኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር በቀለች ኩማ እንዳሉት ፥ በአዲስ አበባ ከሚያዝያ 16 ቀን 2015…

“ከፍታ የወጣቶች ፌስቲቫል” በአዲስ አበባ ሚኒሊየም አዳራሽ መከናወን ጀምሯል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣትነት ለለውጥ፣ ለሥራ ፈጠራና ለሀገር ግንባታ ሙሉ ትኩረት ሰጥተው የሚጥሩበት ዕድሜ ነው ሲሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ተናገሩ። “ከፍታ የወጣቶች ፌስቲቫል” በዩ ኤሴ. አይ.ዲ ፣ በማሪፍ ኢትዮጵያ እና…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ሐብት 1 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ሐብቱ 1 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር መድረሱን አስታወቀ። ባንኩ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ123 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ ተቀማጭ ገንዘብ መሰብሰብ መቻሉንም አስታውቋል። በተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰብ፣ ብድር…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20ኛውን ኤር ባስ 350-900 አውሮፕላን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20ኛውን ኤር ባስ 350-900 አውሮፕላን መረከቡን አስታወቀ። አውሮፕላኑ ዝቅተኛ የካርበን ልቀት መጠን እንዲኖረው ሆኖ የተሰራ ሲሆን፥ በማስረከቢያ በረራውም ይህን ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችል 30 በመቶ ቅልቅል ነዳጅ…