የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ የተሻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት መግባባት የተፈጠረበት መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ወቅታዊና አገራዊ ፈተናዎችን በድል በመሻገር የተሻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት የተጀመሩ ስራዎችን ለማጠናከር መግባባት የተፈጠረበት መሆኑን የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ፡፡
የብልጽግና ፓርቲ…