በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሰብዓዊ ምላሽ ለመስጠት ከ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ ያስፈልጋል – ተመድ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በድርቅ የተጎዱ ዜጎችን የሰብዓዊ ምላሽ ለመስጠት ከ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) አስታውቋል፡፡
ቢሮው በኢትዮጵያ ያለውን የድርቅ ሁኔታ አስመልክቶ ባወጣው…