Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሰብዓዊ ምላሽ ለመስጠት ከ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ ያስፈልጋል – ተመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በድርቅ የተጎዱ ዜጎችን የሰብዓዊ ምላሽ ለመስጠት ከ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) አስታውቋል፡፡ ቢሮው በኢትዮጵያ ያለውን የድርቅ ሁኔታ አስመልክቶ ባወጣው…

የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽነር በኢትዮጵያ ከጃፓን እና ስዊድን አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በኢትዮጵያ ከጃፓን እና ስዊድን አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ÷ በኢትዮጵያ ለጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ በብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽኑ ስለ ተቋቋመበት ዓላማ፣…

አንቶኒ ብሊንከን በኢትዮጵያ የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ያደረጉት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ቆይታቸውን አጠናቀዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ…

በሽግግር ፍትህ ላይ የሚያተኩር ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍትህ ሚኒስቴር ከአፍሪካ ህብረት ጋር በትብብር ያዘጋጀው በሽግግር ፍትህ ላይ የሚያተኩር ጉባዔ እየተካሄደ ነው። በጉባዔው ላይ ዓለማቀፍ ባለሙያዎች ልምዳቸውን እንደሚያካፍሉ ተገልጿል። የፍትህ ሚኒስትር ዴዔታ ዓለምአንተ አግደው በዚህ ወቅት ፥…

ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች በሲቪል አቪዬሽን ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን እና የተባበሩት ዓረብ ኤሜሬቶች የሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ስትራቴጂክ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ዋና…

ቼክ ሪፐብሊክ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የኢኮኖሚ ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቼክ ሪፐብሊክ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የኢኮኖሚ ትብብር አጠናክር እንደምትቀጥል ገልጻለች፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ  ሰመሪታ ሰዋሰው ከቼክ ተቀዳሚ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ጂሪ ኮዛክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ ወይዘሮ ሰመሪታ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 100 ሺህ ቤቶችን ለመገንባት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 100 ሺህ ቤቶችን መገንባት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ አስተዳደሩ የህዝቡን የቤት ጥያቄ ለመመለስ በመንግስት እና በግል አጋርነት የሚሰሩ የመጀመሪያ ዙር 100 ሺህ ቤቶችን ግንባታ ፕሮጀክት ለማስጀመር…

ምርት በማከማቸት የዋጋ ንረት እንዲኖር በሚያደርጉ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የጤፍና የስንዴ ምርት በማከማቸት የዋጋ ንረት በሚፈጽሙ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ፣ የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ እና የዋጋ ማረጋጋት ግብረ…