Fana: At a Speed of Life!

ግብፅ ኃላፊነት ከጎደለው ንግግር እና ማስፈራሪዎቿ እንድትታቀብ ኢትዮጵያ አሳሰበች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የህዳሴ ግድብን በተመለከተ "ሁሉም አማራጮች ክፍት ናቸው" በማለት የሰጡትን መግለጫ ኃላፊነት የጎደለው ንግግር ሲል ውድቅ አደረገ። ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ ፥ ግብጽ የዓባይ ግድብን…

አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤትና በቡድን 20 አባል ሀገራት ቋሚ ውክልና እንዲኖራት የምታደርገውን ጥረት አሜሪካ ትደግፋለች – አንቶኒ ብሊንከን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት እና በቡድን 20 ሀገራት ስብስብ ውስጥ ቋሚ ውክልና እንዲኖራት የምታደርገውን ጥረት አሜሪካ እንደምትደግፍ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ተናገሩ፡፡ አንቶኒ ብሊንከን በአዲስ አበባ ቆይታቸው በተለይም…

በቂ የጤፍ እና ስንዴ ምርት አለ-ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቂ የጤፍ እና ስንዴ ምርት መኖሩን የንግድና ቀጠናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሰሞኑን በተከሰተው የጤፍ እና የስንዴ ዋጋ ንረት ላይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫው ÷በቂ…

ኢትዮጵያና ሱዳን በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽንና ዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፎች በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የሱዳን መንግስታት በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን፣ ዲጂታል ቴክኖሎጂና ቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፎች በትብብር መስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ እና የሱዳን ሪፐብሊክ የቴሌኮሙኒኬሽን…

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መንግስት የፕሪቶሪያውን ስምምነት እየፈፀመ ያለበትን ቁርጠኝነት አደነቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን የኢትዮጵያ መንግስት ለሰሜኑ ግጭት በዘላቂነት ሰላማዊ አልባት ለመስጠት በፕሪቶሪያ እና ናይሮቢ የተደረሱትን ስምምነቶች እየፈፀመ ያለበትን ቁርጠኝነት አደነቁ።   የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቀጣይ ጨዋታዎች በአዳማ ከተማ ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ18ኛ ሳምንት ጀምሮ በአዳማ ከተማ እንደሚካሄድ ሊግ ካምፓኒው አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አህጉራዊ ውድድር ምክንያት የተቋረጠው የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እስከ 17ኛ ሳምንት ድረስ በድሬዳዋ…

ሰሜን ኮሪያ በሣምንት ውስጥ ሦስተኛዋን ሚሳኤል ተኮሰች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አሁን ደግሞ አኅጉር አቋራጭ ባሊስቲክ ሚሳኤል መተኮሷ ተሠማ፡፡ ይህኛውን ጨምሮ በአንድ ሣምንት ጊዜ ውስጥ ሰሜን ኮሪያ ሚሳኤል ስትተኩስ ለ3ኛ ጊዜ መሆኑን አልጀዚራ አስታውሶ ዘግቧል፡፡ ዛሬ ደቡብ ኮሪያ ከባላንጣዋ የተወነጨፈባት…

አሜሪካ የሰላም ስምምነቱ ሙሉ ተግባራዊነትን ተከትሎ ኢትዮጵያን ወደ አጎዋ ለመመለስ ቁርጠኛ መሆኗን አንቶኑ ብሊንከን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት ሙሉ ተግባራዊነት ተከትሎ ኢትዮጵያን ወደ አጎዋ እድል ተጠቃሚነት ለመመለስ ቁርጠኛ መሆኗን በአዲስ አበባ ጉብኝት ያደረጉት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ተናገሩ፡፡   አንቶኒ…

አንቶኒ ብሊንከን ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር ተወያይተዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጉብኝት ያደረጉት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር በአህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። በህብረቱ ዋና ፅህፈት ቤት የተደረገው ውይይታቸው፥ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል…

የኦሮሚያ ነጋዴዎችና ዩኒየኖች ለመዲናዋ ነዎሪዎች የግብርና ምርቶችን ማቅረብ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ነጋዴዎችና ዩኒየኖች ለአዲስ አበባ ከተማ ነዎሪዎች የግብርና ምርቶችን ማቅረብ ጀምረዋል፡፡ የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ ከመጋቢት 7 ቀን ጀምሮ ለአዲስ አበባ ነዋሪዎች በኦሮሚያ ነጋዴዎችና ዩኒየኖች የግብርና ምርቶች ለገበያ ትስስር ቀርቧል።…