Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ድል በዓል የመላው የጥቁር ህዝብ የጀግንነትና የአንድነት በዓል ነው- አቶ ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 20115 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል በዓል የኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን የመላው የጥቁር ህዝብ የጀግንነትና የአንድነት በዓል ነው ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ፡፡ አቶ ሙስጠፌ ለ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት…

የዓድዋውን ድል በዲፕሎማሲውም በመድገም ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ ማማ ማውጣት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓድዋ ጦርነት የተገኘውን ድል በዲፕሎማሲው መስክ በመድገም ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ ማማ ለማውጣት ጠንክሮ መስራት እንደሚገባ የተለያዩ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሐመድ እንድሪስ÷…

የዓድዋን የድል በዓል ስናከብር በፍቅር እና በመተሳሰብ ሊሆን ይገባል – የሐረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያውያን ጽናት፣ ክብር፣ ነፃነት፣ አንድነትና መሰል ቱሩፋቶችን ያጸና ደማቅ ታሪክ ነው ሲል የሐረሪ ክል መንግሥት ገለጸ፡፡ የድል በዓሉን ስናከብርም በእኩልነት፣ በአብሮነት፣ በፍቅር እና በመተሳሰብ ሊሆን ይገባል ብሏል የክልሉ…

የዓድዋ ድል በዓልን ስናከብር ለአባቶቻችን ተጋድሎ ክብር በመስጠት ይሁን – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የዓድዋ ድል በዓልን ስናከብር ለአባቶቻችን ተጋድሎ ታላቅ ክብር እየሰጠን ሊሆን ይገባል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ 127ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አስመለክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት…

የዓድዋ የድል በዓል የኢትዮጵያውያንን የሞራል ልዕልና ያበለጸገ ነው- ዶክተር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ የድል በዓል የኢትዮጵያውያንን የሞራል ልዕልና ያበለጸገና ጠንካራ መሰረት ላይ ያኖረ በመሆኑ በአንድነት መንፈስ በድምቀት ልናከብረው ይገባል ሲሉ ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሃም በላይ ለ127ኛው…

በዓድዋ ላይ ለድል አድራጊነት ያልታገለ ኢትዮጵያዊ የለም- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓድዋ ላይ በክብር ያልወደቀና ለድል አድራጊነት ያልታገለ ኢትዮጵያዊ የለም ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች ለ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስታላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም…

የዓድዋ ድል ጀግኖች አያቶቻችን ያበረከቱልን የኢትዮጵያውያን የጋራ ጥሪት ነው- ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ጀግኖች አያቶቻችን ያበረከቱልን ዘውትር የማይደበዝዝና የማይነጥፍ የኢትዮጵያውያን የጋራ ጥሪታችን ነው ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ 127ኛውን የዓድዋ…

የዓድዋ ድል የጥቁር ሕዝቦች ኩራት እና የአንድነት ኃይል ነው – የጦር ታሪክ ተመራማሪ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል የጥቁር ሕዝቦች ኩራት እና የአንድነት ኃይል ነው ሲሉ የወታደራዊ ታሪክ ተመራማሪ እና ደራሲ ጥላሁን ጣሰው ገለጹ፡፡ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር የሥራ አስፈፃሚ ቦርድ አባል፣ የወታደራዊ ታሪክ…

የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን የአንድነት መገለጫ፣ የአሸናፊነትና የሉዓላዊነት ማረጋገጫ ነው- ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን የአንድነት መገለጫ፣ የአሸናፊነትና የሉዓላዊነት ማረጋገጫ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ የአማራ ክልል ለ127ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክቱን…

በፕሪሚየርሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን በማሸነፍ በድጋሚ ሊጉን መምራት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን 2 ለ 1 በማሸነፍ በድጋሚ ሊጉን መምራት ጀምሯል፡፡ በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው የ15ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አቤል ያለው እና እስማኤል ኦሮ አጉሮ የቅዱስ ጊዮርጊስን ጎሎች…