Fana: At a Speed of Life!

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ አንድነት፣ ጀግንነትና ጽናት” በሚል መሪ ሐሳብ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ተከብሯል፡፡ የድል በዓሉ የተቋሙ ዋናው መስሪያ ቤት የሠራዊቱ አባላት በተገኙበት በፓናል ውይይት መከበሩን ከፌደራል ፖሊስ ያገነኘው መረጃ…

የዓድዋ ድል የሰው ልጆችን የነፃነት ታሪክ የቀየረ ነው – ረዳት ፕ/ር አደም ካሚል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል በዓለም አቀፍ ደረጃ የእኩልነት፣የፍትህ እና የነፃነት ትግልን በማስፋፋት የሰው ልጆችን የነፃነት ታሪክ የቀየረ ነው ሲሉ የታሪክ ምሁሩ ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ተናገሩ፡፡ የታሪክ ምሁሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው…

ኢትዮጵያ ከአዘርባጃን ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ አጠናክራ ትቀጥላለች – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአዘርባጃን ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ አጠናክራ እንደምትቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በገለልተኛ ሀገራት…

ምርጫ ቦርድ በደቡብ ክልል የተካሄደውን የህዝበ ውሳኔ ውጤት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት በሚገኙ ስድስት ዞኖችና አምስት ልዩ ወረዳዎች የተካሄደውን የህዝበ ውሳኔ ውጤት ይፋ አደረገ። እነዚህ ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች በአንድ ክልል እንዲደራጁ የነጭ…

በእንስሳት ልማት ግብይት ፕሮጀክት ትግበራ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስርሚኒስቴር በዓለም ባንክ ድጋፍ በሚተገበረው የእንስሳት ልማት ግብይት ፕሮጀክት ትግበራ ዙሪያ ከባንኩ የስራ ሃላፊዎች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡   በውይይት መድረኩ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር…

የመከላከያ ሰራዊት ክፍሎች የዓድዋ ድል በዓልን በተለያዩ ዝግጅቶች አከበሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት የተለያዩ ክፍሎች 127ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በፓናል ውይይት እና በሌሎች ዝግጅቶች አከበሩ፡፡ ትውልዱ የአያቱን የጀግንነት ታሪክ አስጠብቆ ታሪክን ለትውልድ ማስተላለፍ እንዳለበት በውይይቱ ላይ መገለጹን ከመከላከያ…

የዓድዋ ድል  የዓለምን የጥቁር ህዝቦች ታሪክ የቀየረ አስደማሚ ሁነት ነው -አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል በጨለማው የጥቁሮች ሰማይ ስር የነጻነትን ብርሐን የከሰተ አብሪ ኮከብ እንዲሁም የዓለምን የጥቁር ህዝቦች ታሪክ የቀየረ አስደማሚ ሁነት ነው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ለመላው…

በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር እና የሞሃመድ ስድስተኛ ፋውንዴሽን አባላት ሐረር ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር ነዚሃ አሎዩ እና የአፍሪካ ኡለማዎች ፋውንዴሽን አባላት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሐረር ከተማ ገብተዋል። በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር እና የሞሃመድ ስድሰተኛ ፋወንዴሽን የልዑካን ቡድን አባላት ሐረር ከተማ ሲደርሱ…

በአዲስ አበባ ዛሬ በደረሰ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ከባድ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ሎሚ ሜዳ አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ ሁለት ሼዶች መውደማቸውን የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ በኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ንጋቱ ማሞ ለፋና ብሮድካስቲንግ…