Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል ልዩ ኃይሉን መልሶ የማደራጀት ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል ልዩ ኃይሉን መልሶ የማደራጀት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በመንግሥት በተጠናው የልዩ ኃይል አደረጃጀታዊ መዋቅር መሠረት ወጥ የሆነ የጸጥታ ኃይል ማደራጀት ተገቢ መሆኑ ተመላክቶ ሥራው መከናወኑን የደቡብ…

ከመርከብ ግዢ ጋር በተያያዘ የተከሰሱት የቀድሞ የ“ሜቴክ” የሕግ ክፍል ኃላፊ በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመርከብ ግዢ ጋር በተያያዘ የተከሰሱት የቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪግ ኮርፖሬሽን የሕግ ክፍል ኃላፊ በ6 ዓመት ከ6 ወራት ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ተወሰነ። የቅጣት ውሳኔው በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል…

ጆ ባይደን በ2024ቱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በድጋሚ እወዳደራለሁ አሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በፈረንጆቹ 2024 ላይ በሚካሄደው ምርጫ በድጋሚ እንደሚወዳደሩ አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንት ባይደን በዛሬው ዕለት በሠጡት መግለጫ ÷ "ለመወዳደር ዕቅድ አለኝ ...ግን ከአስተዳደሬ ጋር ተማክረን ለአሜሪካ ሕዝብ በይፋ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከስሎቬኒያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከስሎቬኒያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታኒያ ፋየን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በሁለትዮሽና በባለብዙ ወገን ግንኙነት ላይ መክረዋል፡፡ በውይይቱ…

አቶ ገብረመስቀል ጫላ ከስሎቬኒያ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ በስሎቬኒያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ከተመራ የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ኢትዮጵያ በቱሪዝም፣ በአገልግሎት እና በኢኮኖሚ ዘርፍ ያላትን ያልተነካ እምቅ አቅም በመጠቀም…

አፍራሽ አጀንዳዎችን ለመመከት የፌዴራል እና የክልል ኮሙኒኬሽኖች በጋራ ሊሰሩ ይገባል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍራሽ አጀንዳዎችን በተቀናጀ መልኩ ለመመከት በፌዴራል እና በክልል የኮሙኒኬሽን ስራዎች በመናበብ ሊሰሩ እንደሚገባ የኢፌዴሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኮሙኒኬሽን ሥራዎቻችን የበላይነትን ይዘው እንዲቆዩ…

የሀገራችን የፖለቲካ ተዋናያን ከህገ ወጥ እና መርህ አልባ እንቅስቃሴ ሊቆጠቡ ይገባል – ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራችን የፖለቲካ ተዋናያን ከህገ ወጥ እና መርህ አልባ እንቅስቃሴ ሊቆጠቡ ይገባል ሲል የብልጽግና ፓርቲ አሳሰበ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽሕፈት ቤት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫውም የብልጽግና ፓርቲ የሁሉም…

የ120 ሰዎች ክስ ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ማረሚያ ቤት የነበሩና በፍትሕ ሚኒስቴር አማካኝነት ጉዳያቸው ሲታይ የነበሩ 120 ታራሚዎች ክስ ተቋርጦ ዛሬ ተለቀዋል። በባለፉት ዓመታት ከነበረው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ በማረሚያ ቤቱ ውስጥ ጉዳያቸው ሲታይ የነበሩ ታራሚዎች ክስ…

ሚኒስቴሩ ለ2 ሺህ 800 ዐቅመ-ደካማ የከተማዋ ነዋሪዎች ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር የዓብይ እና የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ ለ2 ሺህ 800 ዐቅመ-ደካማ የከተማዋ ነዋሪዎች ማዕድ አጋራ፡፡ ከ420 ሺህ ብር በላይ በሆነ ወጪ የማዕድ ማጋራት መርሐ-ግብሩን ያከናወነው በባቡል ኸይር በጎ አድራጎት…