Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በቦረና የተጎዱ አካባቢዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በቦረና ዞን በድርቅ የተጎዱ አካባቢዎችን ጎበኘ። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝታቸው በዞኑ ከድርቅ ጋር ተያይዞ የሚከሰትን ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን እና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና የብሉ ናይል ግዛት የሠላምና የልማት ኮንፈረንስ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና በሱዳን የብሉ ናይል ግዛት የሠላም እና የልማት ኮንፈረንስ በብሉ ናይል ግዛት ዋና ደማንን ከተማ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል።   በኮንፈረንሱ ላይ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ…

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በግመሽ ዓመቱ 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአምራች ኢንዱስትሪዎች አስፈላጊውን ግብዓት እና ጥሬ እቃ እያቀረበ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ መንግስት ቅድሚያ በሰጣቸው ዘርፎች በተሰማሩ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ጥራት ያለው…

እንግሊዝና ዴንማርክ የቀድሞ ተዋጊዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚከናወነውን ስራ እንደሚደግፉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በኢትዮጵያ ከዴንማርክ አምባሳደር ኪራ ስሚዝ ሲንድቢየርግ እና ከእንግሊዝ የልማት ትብብር ዳይሬክተር ፓውል ዋልተር ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ተሾመ÷ በኮሚሽኑ ዓላማዎች፣ ፕሮግራም…

በኦሮሚያ ክልል ለመንገድ ጥገና ከ3 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንገዶች እና ሎጅስቲክስ ቢሮ በሦስት ዓመታት ውስጥ ከመንግሥት፣ ከሕዝብ እና ከተለያዩ ስጦታዎች ከ3 ቢሊየን ብር በላይ በመሰብሰብ 20 ሺህ 242 ኪሎ ሜትር መንገድ ለመጠገን ማቀዱን ገለጸ፡፡ በመንገድ ጥገና ዘርፍ የመንገድ…

በአዲስ አበባ ማምሻውን በደረሱ ሶስት የእሳት አደጋዎች በንብረት ላይ ከባድ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ትላንት ማምሻውን በደረሱ ሶስት የእሳት አደጋዎች በንብረት ላይ ከባድ ጉዳት ደረሰ። ትናንት ምሽት 11:26 በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 አደይ አበባ አካባቢ ባጋጠመ የእሳት አደጋ በሁለት ሆቴሎችና በአንድ ፔንሲዮን ላይ ጉዳት…

በአዲስ አበባ ማምሻውን በደረሱ ሶስት የእሳት አደጋዎች በንብረት ላይ ከባድ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ትላንት ማምሻውን በደረሱ ሶስት የእሳት አደጋዎች በንብረት ላይ ከባድ ጉዳት ደረሰ። ትናንት ምሽት 11:26 በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 አደይ አበባ አካባቢ ባጋጠመ የእሳት አደጋ በሁለት ሆቴሎችና በአንድ ፔንሲዮን ላይ ጉዳት…

የእርሻ መሬት ወስደው ወደ ሥራ በማይገቡ ባለሃብቶች ላይ እርምጃ ይወሰዳል- የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሰፋፊ የእርሻ መሬት ወስደው ወደ ሥራ በማይገቡ ባለሃብቶች ላይ እርምጃ እንደሚወስዱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች አሳሰቡ፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ባቡከር ካሊፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በገንዘብ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ ከቻይና የፋይናንስ ተቋማት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑካን ቡድን ከቻይና ዋና ዋና የፋይናንስ ተቋማት ጋር የኢንቨስትመንት ትብብርን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይቷል፡፡ ልዑካን ቡድኑ ከቻይና ኤክስፖርት እና ኢምፖርት ባንክ፣ ከኢንዱስትሪ እና ንግድ…