Fana: At a Speed of Life!

አስራት አባተ የድሬዳዋ ከተማ ዋና አስልጣኝ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሰልጣኝ ዮርዳኖስ ዓባይ ጋር የተለያየው ድሬዳዋ ከተማ የዋልያዎቹ ምክትል አሰልጣኝ የነበረው አስራት አባተን የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ፡፡ በረሐማዎቹ በፕሪሚየርሊጉ በ21 ነጥቦች 11ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል፡፡

ከመሬት ይዞታ ጋር በተያያዘ ከ132 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት ባደረሱ 48 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሠረተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ሺህ 392 ካሬ ሜትር ይዞታን ያለአግባብ ለግለሰቦች እንዲሰጥ በማድረግ ከ132 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ ወንጀል የተጠረጠሩ 48 ተከሳሾች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ…

በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የተከሰተውን የሰደድ እሳት መቆጣጠር አለመቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባለፈው መጋቢት 29 ቀን ጀምሮ በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የተከሰተውን የሰደድ እሳት እስካሁን መቆጣጠር አለመቻሉ ተገልጿል። በሰሜን ጎንደር ዞን በሚገኘው የሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ ውስጥ ከቁጥጥር ውጭ የሆነ ሰደድ እሳት መጋቢት 29 ቀን…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 19ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ። ምክር ቤቱ በፌዴራል መንግስት የግዢና ንብረት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ ላይ የተወያየ ሲሆን በአፈጸጸም…

ተቋማት ለገበታ ለትውልድ የሚያደርጉትን ድጋፍ አሁንም እንደቀጠሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ለገበታ ለትውልድ የሚያደርጉትን ድጋፍ አሁንም እንደቀጠሉ ነው። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተለያዩ ተቋማት አምስተኛ ዙር ድጋፍ ማድረጋቸውን አስታውቋል። በዚህም ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ 15 ሚሊየን ብር ለግሷል።…

የቅባት እህል አምራቾችን ከዘይት አምራቾች ጋር የሚያገናኝ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅባት እህል አምራቾችን ከዘይት አምራች ኢንዱስትሪዎች ጋር የሚያገናኝ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ ግብርና ሚኒስቴር እና ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በጋራ ባዘጋጁት የውይይት መድረክ÷ የቅባት እህል አመራረት፣…

በጎንደር እና ደሴ የከተሞቹን ሰላምና የህግ የበላይነት ለማረጋገጥ የተለየያዩ ክልከላዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር እና የደሴ ከተማ አስተዳደሮች የፀጥታ ኮማንድ ፖስቶች የከተሞቹን ሰላምና የህግ የበላይነት ለማረጋገጥ የተለያዩ ክልከላዎችን አስቀመጡ፡፡ የጎንደር ከተማ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት ሚያዝያ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ነው…

ዋሊያዎቹ በአሜሪካ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በመጪው ሐምሌ ወር በአሜሪካ የጉብኝት ጉዞ ሊያደርግ  መሆኑን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አስታውቋል፡፡ በዚህም ቡድኑ በፈረንጆቹ ሐምሌ 8 ቀን 2023  ዋሺንግተን እንደሚገኝ  ተገልጿል፡፡ በቆይታውም ከካሪቢያን…

የትንሳኤ እና የኢድ በዓላትን ለማክበር በቂ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ገበያውን የሚረብሹ ደላሎችን ከገበያ ስርዓቱ በማስወጣት ቀጣይ ለሚከበሩ የትንሳኤ እና የኢድ በዓላት በቂ ዝግጅት መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። የበዓላቱን አከባበር አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር…

ዓመታዊ የኢንቨስትመንት ፎረም በያዝነው ወር በመዲናዋ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ)"ኢንቨስት ኢትዮጵያ 2023” ዓመታዊ የኢንቨስትመንት ፎረም ከሚያዝያ 18 እስከ 20 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገለፀ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን÷ ፎረሙን በማስመልከት ዛሬ…