የሀገር ውስጥ ዜና ከሕገ ወጥ ግንባታ ጋር ተያይዞ 12ሺህ ብር ጉቦ የተቀበሉ የደንብ አስከባሪዎች ተቀጡ Tamrat Bishaw Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕገ ወጥ ግንባታ ማስቆም ሲገባቸው 12 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበሉ አምስት የደንብ አስከባሪዎች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን ያስተላለፈው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የጸረ ሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የዐባይ ሀገራት በዐባይ ውሃ ሀብት የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ስምምነት መድረስ አለባቸው – ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ Mikias Ayele Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓባይ ሀገራት በዐባይ ውሃ ሀብት የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ስምምነት መድረስ እንደሚገባቸው የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ በኬኒያ ናይሮቢ ለ17ተኛ ጊዜ እየተከበረ በሚገኘው የዓባይ ቀን ኢትዮጵያን በመወከል…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ሠራተኞች ወድቀው ሕይወታቸው ማለፉን ተከትሎ የሕንጻው ግንባታ ፈቃድ ታገደ Feven Bishaw Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ትናንት በግንባታ ላይ ከነበረ ሕንጻ ሦስት ሠራተኞች ወድቀው ሕይወታቸው ማለፉን ተከትሎ ዛሬ የሕንጻው የግንባታ ፈቃድ ታግዷል፡፡ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 በግንባታ ላይ ከነበረ ሕንጻ ላይ ሦስት የቀን ሠራተኞች…
የሀገር ውስጥ ዜና “ሜድ ኢን ጀርመን-አፍሪካ” የንግድ ዓውደ-ርዕይ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው Alemayehu Geremew Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ “ሜድ ኢን ጀርመን-አፍሪካ” የተሠኘ የንግድ ዓውደ-ርዕይ እንደምታስተናግድ ተገለጸ፡፡ የንግድ ዓውደ-ርዕዩ ከፈረንጆቹ መጋቢት 2 ቀን ጀምሮ እስከ 4 እንደሚቆይ ተመላክቷል፡፡ ኢትዮጵያ የምታስተናግደው ዓውደ-ርዕይ የአፍሪካ ሀገራትን ኢንዱስትሪዎች ከሌሎች ሀገራት የንግድ አጋሮች…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 6 ወራት ለ2 ሺህ 250 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷል Melaku Gedif Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሥድሥት ወራት ለ2 ሺህ 250 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የኦሮሚያ ክልል ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ለታ አበበ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ ባለሃብቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና የገንዘብ ሚኒስቴር ከልማት አጋር ቡድን አባላት ጋር ተወያየ Meseret Awoke Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ከልማት አጋር ቡድን አባላት ጋር ውይይት አድርጓል፡፡ ውይይቱን የመሩት የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ናቸው። በውይይቱ በኢትዮጵያ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኔቶ ለዩክሬን የጦር ጀቶች እንዳይቀርቡ ከለከለ Alemayehu Geremew Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሀገራት ለዩክሬን የጦር ጄቶች እንዳይቀርቡ ውሳኔ ማሳለፋቸው ተገለጸ፡፡ ምንም እንኳን ኪየቭ ምዕራባውያኑ ወዳጆቿን ደጋግማ ዘመናዊ የጦር ጀቶች እንዲልኩላት ብትወተውትም ሰሚ ጆሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምራች ኢንዱስትሪውን በፋይናንስ በመደገፍ ምርታማነትን ማሳደግ ይገባል- አቶ መላኩ አለበል Shambel Mihret Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአምራች ኢንዱስትሪው የፋይናንስ ድጋፍ በመስጠት ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የፋይናንስ ተቋማት አምራች ኢንዱስትሪውን በፋይናንስ እንዲደግፉ ያለመ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ስኬታማና ኢትዮጵያ አቅሟን ያሳየችበት ነው -አምባሳደር መለስ ዓለም Feven Bishaw Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ስኬታማና ኢትዮጵያ አቅሟን ያሳየችበት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ገለፁ፡፡ አምባሳደር መለስ ዓለም በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ እንዳሉት፥ በጉባኤው 29 የሀገራት መሪዎችና 53…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሊሴ ነሜ በቻይና ንግድ ሚኒስቴር የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ኤጄንሲ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በቻይና ንግድ ሚኒስቴር የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ኤጄንሲ ዳይሬክተር ሊዩ ዲያንክሰን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም በተቋማቱ መካከል ያለውን ትብብር በኢንቨስትመንት አጋርነት እና…