Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ህብረት በሩሲያ ላይ በሚጣለው አዲስ ማዕቀብ  ስምምነት ላይ አለመድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት በሩሲያ ላይ ማዕቀብ ለመጣል ባቀረቡት ሃሳብ ላይ አለመስማማታቸው ተገልጿል፡፡ ህብረቱ በሩሲያ ላይ ለ10ኛ ጊዜ ማዕቀብ ለመጣል ባደረገው ውይይት ስምምነት ላይ አለመድረሱን ተከትሎ ውሳኔው መራዘሙ ተመላክቷል፡፡…

ሀገራዊ ተልዕኳቸውን በጀግንነት ሲወጡ ለቆዩ የመከላከያ ሰራዊት ጦር አዛዦችና አባላት የጀግና አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከብተና ለመታደግ በተለያዩ ግንባሮች በጀግንነት ሀገራዊ ተልዕኳቸውን ሲወጡ ለቆዩ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ የሠራዊት አባላት እና አመራሮች በቡልቡላ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ በሥነ ስርዓቱ ላይ…

አቶ ማሞ ምህረቱ ከቻይና ማዕከላዊ ባንክ ዳይሬክተር ጄነራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ከቻይና ማዕከላዊ ባንክ ዳይሬክተር ጄነራል ይ ጋንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን የኢኮኖሚ ግንኙነት ይበልጥ ማሻሻል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ…

በአማራ ክልል ከ116 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመካከለኛ መስመር መልሶ ግንባታና ማስፋፊያ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከ116 ሚሊየን 300 ሺህ ብር በላይ በሆነ ወጪ በተለያዩ ከተሞች የመካከለኛ መስመር መልሶ ግንባታና ማስፋፊያ ሥራ እያከናወነ ነው፡፡ የመካከለኛ መስመር መልሶ ግንባታ የሚከናወነው÷ ከከሚሴ እስከ ቦሩ ሃረዋ፣…

በግማሽ ዓመቱ ለተከናወኑ ሥራዎች 26 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ወጪ ተደርጓል- የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በተጠናቀቀው ሥድስት ወር ላከናወናቸው ሥራዎች 26 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ወጪ ማድረጉን ገለጸ፡፡ 397 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ ግንባታ እንዲሁም በመደበኛ፣ ወቅታዊ እና ከባድ ጥገና 5 ሺህ 123 ኪሎ ሜትር…

ባለሃብቶች በመዲናዋ በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቶች በአዲስ አበባ ከተማ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ በኮሚሽኑ የእቅድና በጀት ዳይሬክተር እናትነሽ ታመነ እንደገለጹት ÷ በመዲናዋ በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ…

ኮርፖሬሽኑ 219 ሺህ ኩንታል የሚጠጋ ምርጥ ዘር ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014/15 የምርት ዘመን ከ15 ሺህ ሔክታር በላይ መሬት በምርጥ ዘር በመሸፈን 219 ሺህ ኩንታል የሚጠጋ ምርጥ ዘር መሰብሰቡን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ገለጸ፡፡ በዚህም እስከ የካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ 218 ሺህ…

3 የካንሰር ህክምና መስጫ ማዕከላት እስከ 1 ዓመት ወደ ሥራ እንዲገቡ እየተሠራ ነው- ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር፣ ሐዋሳ እና መቀሌ የካንሰር ህክምና መስጫ ማዕከላት ከ6 ወር እስከ 1 ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ አገልግሎት መስጠት እንዲጀምሩ እየተሠራ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገለጸ። በሚኒስቴሩ የካንሰር መቆጣጠር አማካሪ ዶክተር ኩኑዝ አብደላ ለፋና…

ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ ከተለያዩ የቻይና ኩባንያ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ በቻይና በተለያዩ ዘርፎች ላይ ከተሠማሩ ኩባንያ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በቤጂንግ ተወያዩ፡፡ ኮሚሽነር ሌሊሴ ÷ በፋርማሲዩቲካልስ፣ በግንባታ ዕቃዎች እና በሲሚንቶ ማምረቻ የኢንዱስትሪ ዘርፎች…

ትኩረቱን ፓን አፍሪካኒዝም ላይ ያደረገ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በአፍሪካ ልህቀት ማዕከል ትብብር የተዘጋጀና ፓን አፍሪካኒዝም ላይ ትኩረቱን ያደረገ መድረክ ተካሄደ። በመድረኩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሀና አዲስ…