የሀገር ውስጥ ዜና በቂ የድጋፍ ዓይን ያላየው የቡርጂ ልዩ ወረዳ ድርቅ Melaku Gedif Apr 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ቡርጅ ልዩ ወረዳ በድርቅ ምክንያት ለችግር ለተዳረጉ ወገኖች በቂ ድጋፍ እየቀረበ አለመሆኑን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ድርቁ በሰው እና እንስሳት ላይ ጉዳት እያደረሰ ሲሆን እስካሁን፥ ከ1 ሚሊየን በላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ባንክ በውኃ ሃብት አጠቃቀም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ Shambel Mihret Apr 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ ከዓለም ባንክ የውሃ ዘርፍ ዳይሬክተር ሳሮጅ ኩማር እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገር አቀፍ የውኃ ሃብት አጠቃቀምና አስተዳደር ዙሪያ መምከራቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓ ኅብረት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር ለማጠናከር እንደሚሰራ ገለጸ Amele Demsew Apr 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ከኢትዮጵያ ጋር በልማት፣ በንግድና ኢንቨስትመንት እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ያለውን ትብብር ለማጠናከር እንደሚሰራ በኢትዮጵያ የኅብረቱ አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያ ተናገሩ። አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያ እንዳሉት÷ አውሮፓ ኅብረት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Apr 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በእህትማማች ከተሞች ግንኙነትና በባህል ልውውጥ ዙሪያ መምከራቸውን ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮ ቴሌኮም እና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ Tamrat Bishaw Apr 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዲጂታል የዳኝነት አገልግሎትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ የፌደራል ፍርድ ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥን በቴክኖሎጂ ለማገዝ እና ይበልጥ ቀልጣፋ እና ፈጣን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከአበርገሌ የተፈናቀሉ ከ37 ሺህ በላይ ወገኖች ወደ ቀያቸው መመለስ ጀመሩ ዮሐንስ ደርበው Apr 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግኽምራ ብሔረሰብ ዞን ከአበርገሌ ወረዳ ተፈናቅለው በሰቆጣ ከተማ መጠለያ ጣቢያ የነበሩ ከ37 ሺህ በላይ ወገኖች ወደ ቀያቸው መመለስ ጀመሩ፡፡ ተመላሾቹ በግጭቱ ምክንያት ከቀያቸው ከተፈናቀሉ ከሁለት ዓመት በላይ ሆኗቸዋል ተብሏል፡፡ የዞኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዘመናዊ የቄራ አገልግሎት ግንባታን ወደ ስራ ለማስገባትበቅንጅትና መስራት ይገባል-አቶ ኦርዲን በድሪ Amele Demsew Apr 4, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ከከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በዓለም ባንክ ድጋፍ በ"ዩ አይ አይ ዲፒ" ፕሮግራም እየተከናወነ በሚገኘው የዘመናዊ ቄራ አገልግሎት ዙሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና 193 ድርጅቶች የልዩ መብት የተፈቀደላቸው ኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች መርሐ ግብር ተጠቃሚ ሆኑ Amele Demsew Apr 4, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ለ193 ድርጅቶች "የልዩ መብት የተፈቀደላቸው ኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች መርሐ ግብር" ተጠቃሚ እንዲሆኑ እውቅና ሰጥቷል። የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት÷ ኮሚሽኑ የተጣለበትን ሃላፊነት ለመወጣት…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን በተመድ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Apr 4, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ካትሪን ሶዚ ጋር ተወያይተዋል። በዚህ ወቅትም አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች እና…
ዓለምአቀፋዊ ዜና መንግስታት የአንድ ወገን ማዕቀብን እንዲያቆሙ የሚጠይቅ ውሳኔ ፀደቀ Tamrat Bishaw Apr 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት (ዩ ኤን ኤች አር ሲ) መንግስታት የአንድ ወገን ማዕቀብ እንዲያቆሙ የሚጠይቅ ውሳኔ አፀደቀ፡፡ ምክር ቤቱ ሰኞ ዕለት ሁሉም ሀገራት የዓለም አቀፍ ህግን እና የሀገራትን ሰላማዊ ግንኙነት…