Fana: At a Speed of Life!

በቦረና ካሉት የቀንድ ከብቶች 10 በመቶውን ለመታደግ 4 ነጥብ 4 ሚሊየን እስር ሳር ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን ካሉት የቀንድ ከብቶች ውስጥ 10 በመቶውን ለመታደግ 4 ነጥብ 4 ሚሊየን እስር ሳር እንደሚያስፈልግ የዞኑ አስተዳደር ገለጸ፡፡ በድርቁ ምክንያት በዞኑ ከ3 ሚሊየን በላይ እንስሳት የሞቱ ሲሆን ፥ ከዚህ ውስጥ 85 በመቶዎቹ የቀንድ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገዙ የእርሻ ትራክተሮችን ለወጣቶች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገዙ የእርሻ ትራክተሮችን ለተደራጁ ወጣቶች አስረክቧል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ፥ በካማሽ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ለተደራጁ ወጣቶች ነው የእርሻ…

የኩላሊት ጠጠርን እንዴት እንከላከል?

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኩላሊት ጠጠር ተብለው የሚታወቁት በኩላሊት ውስጥ የሚፈጠሩ ከሚኒራል፣ አሲድ እና ጨው የተሠሩ ጠንካራ የጠጠር ክምችቶች ናቸው። ጤናማ ያልሆነ አመጋገብ፣ ከመጠን ያለፈ የሰውነት ክብደት፣ አጋላጭ የጤና እክል እና አንዳንድ መድሃኒቶች ከብዙ…

አየር መንገዱ ከአዲስ አበባ-አቢጃን-ኒው ዮርክ የሚያደርገውን የቀጥታ በረራ በድጋሚ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ-አቢጃን-ኒው ዮርክ የቀጥታ በረራ ከግንቦት 21 ቀን 2015 ጀምሮ በድጋሚ እንደሚጀምር አስታወቀ። በረራው ከፈርንጆቹ ሰኔ 2019 ጀምሮ የነበረ ቢሆንም በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት በመጋቢት 2020…

ሩሲያ ከቻይና እና ደቡብ አፍሪካ ጋር ወታደራዊ ልምምድ ማድረግ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ የሦስትዮሽ ወታደራዊ የባህር ኃይል ልምምድ ማድረግ ጀመሩ። ‘‘ሞሲ ሁለት’’ ተብሎ የተሰየመው ወታደራዊ የባህር ኃይል ልምምድ በደቡብ አፍሪካ ህንድ ውቅያኖስ መካሄድ መጀመሩም ነው የተገለጸው፡፡ በልምምዱ…

የግል ባለሃብቶች በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ባለሃብቶች በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሰማሩ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ጥሪ አቀረበ። ባለስልጣኑ የግል ዘርፉ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ላይ ያለውን ተሳትፎ እንዲያጎለብት ባለሃብቶች በተለይም በአነስተኛ የኤርፖርቶች…

የአውሮፓ ህብረት በሩሲያ ላይ በሚጣለው አዲስ ማዕቀብ  ስምምነት ላይ አለመድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት በሩሲያ ላይ ማዕቀብ ለመጣል ባቀረቡት ሃሳብ ላይ አለመስማማታቸው ተገልጿል፡፡ ህብረቱ በሩሲያ ላይ ለ10ኛ ጊዜ ማዕቀብ ለመጣል ባደረገው ውይይት ስምምነት ላይ አለመድረሱን ተከትሎ ውሳኔው መራዘሙ ተመላክቷል፡፡…

ሀገራዊ ተልዕኳቸውን በጀግንነት ሲወጡ ለቆዩ የመከላከያ ሰራዊት ጦር አዛዦችና አባላት የጀግና አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከብተና ለመታደግ በተለያዩ ግንባሮች በጀግንነት ሀገራዊ ተልዕኳቸውን ሲወጡ ለቆዩ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ የሠራዊት አባላት እና አመራሮች በቡልቡላ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ በሥነ ስርዓቱ ላይ…

አቶ ማሞ ምህረቱ ከቻይና ማዕከላዊ ባንክ ዳይሬክተር ጄነራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ከቻይና ማዕከላዊ ባንክ ዳይሬክተር ጄነራል ይ ጋንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን የኢኮኖሚ ግንኙነት ይበልጥ ማሻሻል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ…

በአማራ ክልል ከ116 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመካከለኛ መስመር መልሶ ግንባታና ማስፋፊያ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከ116 ሚሊየን 300 ሺህ ብር በላይ በሆነ ወጪ በተለያዩ ከተሞች የመካከለኛ መስመር መልሶ ግንባታና ማስፋፊያ ሥራ እያከናወነ ነው፡፡ የመካከለኛ መስመር መልሶ ግንባታ የሚከናወነው÷ ከከሚሴ እስከ ቦሩ ሃረዋ፣…