Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት እና ፈረንሳይ ጋር የ32 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት እና ፈረንሳይ ጋር የ32 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ተፈራርማለች፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው ፣ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ ልማት ኤጀንሲ ዳይሬክተር ቫለሪ ቴሂዮ እና የአውሮፓ ህብረት…

በክልሉ የሚመረተው የወርቅ ምርት ህግን ተከትሎ ወደብሔራዊ ባንክ እንዲገባ በትኩረት መስራት ይገባል – አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚመረተው የወርቅ ምርት ህግን ተከትሎ ወደብሔራዊ ባንክ እንዲገባ በትኩረት መስራት ይገባል ሲሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን ተናገሩ፡፡   ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ህገ-ወጥ የወርቅ ግብይትን…

የኤርትራ የጦር ጀነራሎችና ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራ የጦር ጀነራሎች እና ከፍተኛ የጦር አመራር መኮንኖች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ፡፡ ጄኔራል መኮንኖቹ  የኢንስቲትዩቱን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት ዓቅም እና እየተከናወኑ…

በደቡብ ክልል ከ100 ሚሊየን በላይ የእንሰት ችግኝ ለመትከል እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት አመት የበልግ ወቅት 50 ሺህ 251 ሄክታር መሬት ላይ ከ100 ሚሊየን በላይ የእንሰት ችግኝ ለመትከል እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ ገለጸ፡፡ የቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ነቢዩ ቤዛ፥ እንሰት በክልሉ ብሎም…

ዓለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ መጨመሩ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ላኪ አባል ሀገራት “ኦፔክ”ለዓለም አቀፉ ገበያ የሚያቀርቡትን የነዳጅ መጠን ለመቀነስ መወሰናቸውን አስታወቁ። ሀገራቱ በቀን በ1 ነጥብ 16 ሚሊየን በርሜል ነው ለመቀነስ የተስማሙት። ነዳጅ ላኪ አባል ሀገራቱ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ…

ግንባታቸው ተጀምሮ የቆሙ መንገዶች እንደገና መጀመር እንዳለባቸው ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተጀምረው የቆሙ የመንገድ ፕሮጀክቶች ሥራ እንደገና መጀመር እንዳለበት አሳስቧል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ሰሞኑን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተጀምረው የቆሙ የመንገድ ፕሮጀክቶችን…

በኦሮሚያ ክልል የቱሪዝም እንቅስቃሴውን የበለጠ ለማሳደግ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የቱሪዝሙን እንቅስቃሴ በማሳደግ የሚገኘውን ገቢም ለመጨመር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ቱሪዝም ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ደራራ ከተማ (ረ/ፕሮፌሰር)÷ የመስኅብ ሥፍራዎችን በማልማት፣ ለጎብኚ…

የህዳሴ ግድብ ባለብዙ ቀጠናዊ ጥቅሞች ተምሳሌታዊ ፕሮጀክት ነው- ሱዳናዊ ተንታኝ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የተፋሰሱን ብሎም የቀጠናውን ሃገራት ጥቅሞች የሚያስጠብቅ ምሳሌ የሚሆን አፍሪካዊ የልማት ፕሮጀክት ነው ሲሉ ሱዳናዊው የቀድሞ ዲፕሎማት ጋዜጠኛ እና ተንታኝ መኪ አልሞግራቢ ገለጹ። መኪ አልሞግራቢ ከፋና ብሮድካስቲንግ…

የረመዳን እና ዐቢይ ፆም የጋራ የፀሎት መርሐ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የረመዳን እና ዐቢይ ፆም የጋራ የፀሎት መርሐ ግብር ተከናወነ፡፡ መርሐ ግብሩ በአዲስ አበባ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ ነው የተከናወነው። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመርሐ ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ የጋራ…

ብሬንዳን ሮጀርስ ከሌስተር ተሰናበተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌስተር ሲቲ አሰልጣኝ ብሬንዳን ሮጀርስን ማሰናበቱን አስታወቀ፡፡ የክለቡ ኃላፊዎች ባደረጉት ምክክር ከአሰልጣኙ ጋር ለመለያየት መወሰናቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ክለቡ በብሬንዳን ሮጀርስ መሪነነት በዚህ የውድድር ዓመት በሊጉ አስከፊ ውጤት…