Fana: At a Speed of Life!

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 132 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 1 ሺህ 132 ተማሪዎችን አስመርቋል። በ2004 የተቋቋመው አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ያስመረቀው ለዘጠነኛ ዙር ነው። ተማሪዎቹ በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምት፣ በድህረ ምረቃ እና ቅድመ ምረቃ…

በሻምፒዮናው 3ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ገባ፡፡ በኮሎምቢያ ካሊ በተካሄደው የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የልዑካን ቡድኑ÷…

በበዓላት የመሠረታዊ ፍጆታ አቅርቦትና ስርጭት ላይ በልዩ ትኩረት ይሰራል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት የሕዝብ በዓላት ወቅት የመሠረታዊ ፍጆታ ሸቀጦች አቅርቦትና ስርጭትን ለማሻሻል በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ከክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊዎች…

የግድቡ 3ኛ የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቅ ኢትዮጵያ ግንባታውን አትጨርስም ለሚሉ ወገኖች ምላሽ የሰጠ ነው – መሀመድ አል አሩሲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 3ኛ ሙሌት የሁሉም ኢትዮጵያውያን ስኬት ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እና የአባይ ግድብ ተሟጋች መሀመድ አል አሩሲ ተናገሩ፡፡ አል አሩሲ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ…

ፕሮፌሰር ብርሃኑ የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮን የለውጥ ስራዎች ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮን የለውጥ ስራዎች ጎብኝተዋል።   ሚኒስትሩ በጭፍራ ወረዳ በህወሓት ሽብር ቡድን የወደሙ ትምህርት ቤቶችን ለማስገንባት የመሰረት ድንጋይ ካስቀመጡ…

ሁለተኛው ተርባይን ኃይል ማመንጨቱ ግድቡን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሻግረዋል – ቲቦር ናዥ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ተርባይን ኃይል ማመንጨት መጀመሩ ግድቡን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሻጋግረዋል ሲሉ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቀድሞው የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር አምባሳደር ቲቦር ናዥ ተናገሩ።…

አየር ኃይል ኢትዮጵያን የሚመጥን ማሻሻያ ማድረጉ አስደስቶናል- የፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አየር ኃይል የኢትዮጵያን ታላቅነት የሚመጥንና በሕዝቡ ዘንድ የባለቤትነት ስሜት የሚፈጥር ማሻሻያ ማድረጉን ማየታቸው እንዳስደሰታቸው የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች ተናገሩ። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እና የፓለቲካ…

በአውሮፓ የድርቅ አደጋ ወንዞችን እያደረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ የተከሰተው ድርቅ ወንዞችን እያደረቀ፣ ዓሳዎችን እየገደለ እና የእህልን ሰብልንም እያደረቀ ነው ሲል አሶሺየትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ እንደ ዘገባው፥ በአንድ ወቅት ወንዝ የሚገማሸርበት ሥፍራ አሁን ላይ አቧራ እና በሺዎች…

አምባሳደር ብርቱካን ከተመድ የምስራቅ አፍሪካ የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከምስራቅ አፍሪካ የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ዳኒኤል ኤንድሪስ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እየተደረጉ ያሉ የሰብዓዊ ድጋፎችን…

1ሺህ 66 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 1ሺህ 66 ዜጎች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…