አቶ ደስታ ሌዳሞ ከአውስትራሊያ ዶክተርስ ፎር አፍሪካ ተራድኦ ድርጅት ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ከአውስትራሊያ ዶክተርስ ፎር አፍሪካ ተራድኦ ድርጅት ሊቀመንበር ግራህም ፎርዋርድ ጋር ተወያዩ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይታቸው÷ በክልሉ የሚገኙና ድጋፍ የሚሹ የሕክምና ተቋማትን በተመለከተ ለሊቀመንበሩ…