Fana: At a Speed of Life!

42 ባለሀብቶችና የግል አልሚዎችን ወደ ቡልቡላ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሊገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 42 ባለሀብቶችና የግል አልሚዎችን ወደ ቡልቡላ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለመግባት ቃል መግባታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የቡልቡላ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመሠረተ ልማት ግንባታው ተጠናቆ ባለሃብቶችና የግል አልሚዎችን…

በሻሸመኔ ከተማ 122 ኩንታል አደገኛ ዕጽ ማስወገዱን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከምዕራብ አርሲ ዞን ፖሊስና ከሌሎች ፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት 122 ኩንታል አደገኛ ዕፅ ይዞ ማስወገዱን ገለጸ። የሻሽመኔ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ሽመልስ ቀናው በወረዳው ውስጥ አደገኛ ዕፅ…

የሲዳማ ክልል የመስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የመስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ የአደጋ ስጋት መልሶ ማቋቋም ጥበቃ ፈንድ ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ በስፋት ከተወያየ በኋላ ተገቢው ማስተካከያ…

በኒውክሌር ጣቢያ ላይ የሚደረግ ማንኛውም ጥቃት ራስን የማጥፋት ድርጊት ነው – አንቶኒዮ ጉተሬዝ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኒውክሌር ግጭት ስጋት ከብዙ አሥርት ዓመታት በኋላ ዳግም መመለሱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ተናገሩ፡፡ ኒውክሌር የታጠቁ ሀገራት መንግስታትም የጦር መሳሪያውን ቀዳሚ ምርጫቸው እንዳያደርጉም ጠይቀዋል።…

የሃላል ምግብ እና ቱሪዝም አውደ ርዕይ እና ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከዒድ እስከ ዒድ የማጠናቀቂያ መርሐ ግብር አካል የሆነው የሃላል ምግብ እና ቱሪዝም አውደ ርዕይ እና ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። የሃላል ኢንዱስትሪ በዓለም አቀፍ ገበያ በቢሊየን የሚቆጠር ዶላርን የሚያንቀሳቅስና ሀገራት…

በጋዛ ሰርጥ ለሦስት ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል ከፍልስጤም ታጣቂዎች ጋር በጋዛ ሰርጥ የተኩስ አቁም ሥምምነት ላይ መድረሷን አስታውቃለች፡፡ በግብጽ አደራዳሪነት ትናንት የተደረሰው የተኩስ አቁም ሥምምነት በአካባቢው ሠዓት አቆጣጠር ከትናንት ምሽት 11 ሠዓት ከ30 ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል…

ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በትግራይ ክልል ለ120 ሺህ ሰዎች የአፈር ማዳበሪያ አከፋፈለ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በትግራይ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ለሚገኙ 120 ሺህ ሰዎች የአፈር ማዳበሪያ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ኤን ፒ ኤስ የተሰኘ የአፈር ማዳበሪያ እና ዩሪያ ድጋፍ የተደረገላቸው አርሶ አደሮች በማዕከላዊ ፣…

በኦሮሚያ ክልል 81 የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች በ13 ቢሊየን ብር እየተገነቡ መሆኑን አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ግብርና ከዝናብ ጥገኝነት የሚያላቅቁ 81 አነስተኛና መካከለኛ የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች በ13 ቢሊየን ብር እየተገነቡ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። የአየር ንብረት ለውጥ ባስከተለው ድርቅ…

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአፍሪካ የሚያደርጉትን ጉብኝት በደቡብ አፍሪካ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በአፍሪካ የሚያደርጉትን ጉብኝት ደቡብ አፍሪካ በመግባት ጀምረዋል፡፡ ጉብኝቱ አንቶኒ ብሊንከን ሩሲያ በአፍሪካ ያላትን ተፅዕኖ ለማሳደግ የምታደርገውን ጥረት ለመመከት እንደሆነ ተገልጿል፡፡…

የናይጄሪያ ህግ አውጪ እና አማካሪዎች ልዑካን ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን የሚገኙ የግብርና ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣2014  (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጄሪያ ህግ አውጪ እና አማካሪዎች ልዑካን ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን በግብርናው ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኦሮሚያ መንግስት ንብረት ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ መንግስት…