42 ባለሀብቶችና የግል አልሚዎችን ወደ ቡልቡላ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሊገቡ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 42 ባለሀብቶችና የግል አልሚዎችን ወደ ቡልቡላ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለመግባት ቃል መግባታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የቡልቡላ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመሠረተ ልማት ግንባታው ተጠናቆ ባለሃብቶችና የግል አልሚዎችን…