Fana: At a Speed of Life!

የሩሲያ-ቻይና የንግድ ልውውጥ ትልቅ ምዕራፍ ላይ መድረሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ እና በቻይና መካከል ያለው ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት የማያቋርጥ እድገት እያሳየ መምጣቱ ተነግሯል፡፡ የሀገራቱ የንግድ ግንኙነት ጠንካራ እድገትን እያሳየ ያለው አስቸጋሪ ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች ባሉበት ነው ተብሏል። በዚህ አመት የንግድ ልውውጡ…

አዋሽ ውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት የሜካናይዝድ ሙያተኞችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት በተለያዩ ሙያዎች ያሰለጠናቸውን የሜካናይዝድ ሙያተኞች አስመረቀ፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የተገኙት የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል ይመር መኮንን÷ የአዋሽ ውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት…

በሻምፒዮናው 3ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የጎዳና ላይ አቀባበል አየተደረገለት ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የጎዳና ላይ አቀባበል አየተደረገለት ነው፡፡ በኮሎምቢያ ካሊ በተካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው…

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 132 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 1 ሺህ 132 ተማሪዎችን አስመርቋል። በ2004 የተቋቋመው አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ያስመረቀው ለዘጠነኛ ዙር ነው። ተማሪዎቹ በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምት፣ በድህረ ምረቃ እና ቅድመ ምረቃ…

በሻምፒዮናው 3ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ገባ፡፡ በኮሎምቢያ ካሊ በተካሄደው የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የልዑካን ቡድኑ÷…

በበዓላት የመሠረታዊ ፍጆታ አቅርቦትና ስርጭት ላይ በልዩ ትኩረት ይሰራል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት የሕዝብ በዓላት ወቅት የመሠረታዊ ፍጆታ ሸቀጦች አቅርቦትና ስርጭትን ለማሻሻል በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ከክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊዎች…

የግድቡ 3ኛ የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቅ ኢትዮጵያ ግንባታውን አትጨርስም ለሚሉ ወገኖች ምላሽ የሰጠ ነው – መሀመድ አል አሩሲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 3ኛ ሙሌት የሁሉም ኢትዮጵያውያን ስኬት ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እና የአባይ ግድብ ተሟጋች መሀመድ አል አሩሲ ተናገሩ፡፡ አል አሩሲ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ…

ፕሮፌሰር ብርሃኑ የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮን የለውጥ ስራዎች ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮን የለውጥ ስራዎች ጎብኝተዋል።   ሚኒስትሩ በጭፍራ ወረዳ በህወሓት ሽብር ቡድን የወደሙ ትምህርት ቤቶችን ለማስገንባት የመሰረት ድንጋይ ካስቀመጡ…

ሁለተኛው ተርባይን ኃይል ማመንጨቱ ግድቡን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሻግረዋል – ቲቦር ናዥ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ተርባይን ኃይል ማመንጨት መጀመሩ ግድቡን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሻጋግረዋል ሲሉ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቀድሞው የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር አምባሳደር ቲቦር ናዥ ተናገሩ።…

አየር ኃይል ኢትዮጵያን የሚመጥን ማሻሻያ ማድረጉ አስደስቶናል- የፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አየር ኃይል የኢትዮጵያን ታላቅነት የሚመጥንና በሕዝቡ ዘንድ የባለቤትነት ስሜት የሚፈጥር ማሻሻያ ማድረጉን ማየታቸው እንዳስደሰታቸው የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች ተናገሩ። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እና የፓለቲካ…