Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች ከመዲናዋ ነዋሪዎች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከነዋሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት ÷ ሊታረሙ በሚገቡ እንዲሁም ትኩረት በሚፈልጉ ጉድለቶቻችን ላይ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን አስቀምጠናል…

በጫሞ ሐይቅ 8 ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ሰጠመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከአማሮ ልዩ ወረዳ አልፉጮ አቡሎ ወደ አርባምንጭ ከተማ ስምንት ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ መስጠሟን የደቡብ ክልል ፖሊስ አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ የሚዲያ ክፍል ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ታጁ ነጋሽ፥ ጀልባዋ ስምንት ሰዎች አሳፍራ ትጓዝ…

በአሜሪካ ግዛቶች በተከሰተ አውሎ ንፋስ 26 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ሚሲሲፒ እና አልባማ ግዛቶች በተከሰተ ከባድ አውሎ ንፋስ 26 ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል፡፡ ባለፈው አርብ ጀምሮ የተከሰተው ከባድ አውሎ ንፋስ በሚሲሲፒ ግዛት 25 ሰዎችን ለህልፈት ሲዳርግ ከአልባማ ግዛት ደግሞ በአደጋው የአንድ ሰው…

በምሥራቅ አፍሪካ ከ9 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የቤት እንስሳት በድርቅ ምክንያት ሞተዋል- ተመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ እና ኬንያ በትንሹ 9 ነጥብ 5 ሚሊየን የቤት እንስሳት በድርቅ ምክንያት መሞታቸውን የተባበሩት መንግስታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ። በአምስት የዝናብ ወቅቶች ዝናብ አለመጣሉን ተከትሎ ተከስቶ የነበረው ድርቅ በቀጣናው…

የ2014 የ12ኛ ክፍል ውጤት ብዙ የቤት ሥራ እንደሚያስፈልግ ማሳያ ነው – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 የ12ኛ ክፍል ውጤት ገና ብዙ የቤት ሥራ እንደሚያስፈልግ ማሳያ ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መቀነስ መንስኤዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ…

አትሌት መዲና ኢሳ ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪ.ሜ የሩጫ ውድድርን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት መዲና ኢሳ ዛሬ የተካሄደውን ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪ.ሜ ሩጫ ውድድር አሸነፈች፡፡ እንዲሁም ፅጌ ገብረ ሰላማ ሁለተኛ፣ መልክናት ውዱ ደግሞ ሦስተኛ ደረጃ በመያዝ ውድድሩን ጨርሰዋል፡፡ ለአንደኛ ደረጃ 70 ሺህ ብር፣ ለሁለተኛ ደረጃ 45…

በባሕርዳር ከተማ፣ ጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከቱሪዝም የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር፣ የጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከቱሪዝም የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ እየሠሩ መሆኑን ገለጹ። የስራ ኃላፊዎቹ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት ወደ አካባቢዎቹ የሚመጣ ጎብኚ ቁጥር እየጨመረ ነው፡፡…

በሐረር ከተማ ባለሃብቶችንና ነዋሪዎችን በማሳተፍ የተለያዩ የልማት ሥራዎች መከናወናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቶችንና የከተማው ነዋሪዎችን በማሳተፍና ንቅናቄ በመፍጠር የተለያዩ የልማት ሥራዎች መከናዎናቸውን የሐረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት አስታወቀ፡፡ የማዘጋጃ ቤቱ ሥራ አስኪያጅ ኢስማኢል ዮስፍ÷በከተማዋ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለማዳረስም ተጨማሪ 16…

ወልድያ ከተማን መልሶ ለማልማትና ለማቋቋም ሁሉም ርብርብ ሊያደርግ ይገባል – ሻለቃ ሃይሌ ገብረስላሴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወልድያ ከተማን መልሶ ለማልማትና ለማቋቋም ሁሉም ርብርብ ሊያደርግ ይገባል ሲል አትሌት ሻለቃ ሃይሌ ገብረስላሴ ገለጸ ፡፡ የወልድያ ከተማ ባደረገለት ጥሪ መሰረት አትሌት ሃይሌ ገብረስላሴ በከተማዋ ተገኝቶ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ኢራንን አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንትጆ ባይደን ኢራንን ክፉኛ አስጠንቅቀዋል፡፡ በሰሜን ምስራቅ ሶሪያ በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ ዋሺንግተን “ከኢራን ጋር ግንኙነት አላቸው” ባለቻቸው ታጣቂዎች ተደጋጋሚ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙ ተገልጿል፡፡ ፕሬዚዳንት…