Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል የበልግ ዝናብን ተከትሎ ሊከሰት በሚችል የጎርፍ አደጋ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የበልግ ዝናብን ተከትሎ ለሚከሰቱ የጎርፍ አደጋዎች ምላሽ መስጠት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክሯል፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ በተገኙበት ነው የክልሉ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ዛሬ…

የነርቭ እና የእድገት እክል (ኦቲዝም) ምንድን ነው ?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነርቭ እና የእድገት እክል (ኦቲዝምእስፔክትረም ዲስ ኦርደር) ማለት ከነርቭና አንጎል አሰራር ሒደት ጋር ግንኙነት ያለው የእድገት እክል መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ያስረዳሉ፡፡ እስፔክትረም ማለት የእክሉን ደረጃ፣ መጠን፣ የምልክቱን ልዩነት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም አቀፉ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ተቋም ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም አቀፉ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ተቋም ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ባንካ ጋር ተወያዩ። ሚኒስትሩ ስፖርት የዲፕሎማሲ አንዱ መሳሪያ እንደሆነ በመግለጽ በሀገራት መካከል ትብብር…

በጋምቤላ ክልል ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል አጠቃላይ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ በጋምቤላ ከተማ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይቱ የክልል ማዕከል አመራሮች፣ የጋምቤላ ከተማ አመራሮች ፣ የሶስቱ ብሔረሰብ ዞን እና የሁሉም ወረዳ አስተዳዳሪዎች እየተሳተፉ ነው። ውይይቱን…

በአማራ ክልል የአፈር ማዳበሪያና የምርጥ ዘር እጥረት እንዳይከሰት በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለመጪው የመኸር ወቅት የምርት ዘመን የግብዓት እጥረት እንዳይከሰት ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ሃላፊ ሃይለማርያም ከፋለ÷ ለዘንድሮው የመኸር የምርት ዘመን የግብዓት አቅርቦት ስራ…

በኢትዮጵያ የሚመረቱ ምርቶች በናይጄሪያ ገበያ እንዲያገኙ ለማስቻል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚመረቱ ምርቶች በናይጄሪያ ገበያ እንዲያገኙ ለማስቻል ውይይት ተካሂዷል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ በኢትዮጵያ ከናይጄሪያ አምባሳደር ቪክቶር አዴሌክ ጋር…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባ ሃርቢ ቡህ በኢትዮጵያ ከባንግላዲሽ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሃርቢ ቡህ በኢትዮጵያ ከባንግላዲሽ አምባሳደር ሙሐሙዱል ዓለም ካሃን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በድሬዳዋ በሚገኙ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ መምከራቸውን የከተማ አስተዳደሩ መረጃ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከተመድ የአከባቢ ጥበቃ  ረዳት ሴክሬተሪ ጀኔራል ኤልሳቤት ሜሪማ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአከባቢ ጥበቃ ረዳት ሴክሬተሪ ጀኔራል ኤልሳቤት ሜሪማ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በአከባቢ ጥበቃ ችግሮች እና የመፍትሄ ሃሳቦች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ፣…

የግብርና ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከብራዚል አምባሳደር እና ከፋኦ የስራ ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ በኢትዮጵያ ከብራዚል አምባሳደር ጃንዲር ፌርራ እና ዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ከምግብና ስርዓተ-ምግብ ዳይሬክተር ሊናት ኑፊልድ ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሩ ከአምባሳደሩ ጋር በነበራቸው ውይይት÷ የብራዚል…

የ2015 የ2ኛ ደረጃ ማጠቃለያ ፈተና ምዝገባ ከመጋቢት 20 እስከ ሚያዚያ 15 ቀን ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የ2015 የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ምዝገባ ከመጋቢት 20 እስከ ሚያዚያ 15 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ። ከዚህ በፊት ይታዩ የነበሩ ችግሮችን በመቅረፍ የተሻሉ አሰራሮችን በመከተል…