Fana: At a Speed of Life!

1ሺህ 52 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 52 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 850 ወንዶች፣ 146 ሴቶች እና 56 ህፃናት መሆናቸው ታውቋል፡፡ ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ…

በ18ኛው የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የጀግና አቀባበል ይደረግለታል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ዛሬ ምሽት 3 ሰዓት አካባቢ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ደማቅ አቀባበል…

የኢትዮጵያ እና የዜጎቿ የአሸናፊነት ምሥጢር ከአባቶቻችን የወረስነው አንድነት እና ቁርጠኝነት ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የኢትዮጵያ እና የዜጎቿ የአሸናፊነት ምሥጢር ከአባቶቻችን የወረስነው አንድነት እና ቁርጠኝነት ነው” ሲሉ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና …

የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ለአትሌቲክስ ቡድናችን አቀባበል ህብረተሰቡ የተለመደውን ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ለአትሌቲክስ ቡድናችን አቀባበል ህብረተሰቡ የተለመደውን ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ደማቅ ውጤት ላስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ የልዑካን…

የዐቃቤያነ ሕግን የሥራ አፈጻጸም የሚመዝን አዲስ ሥርዓት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር የዐቃቤያነ ሕግን የሥራ አፈጻጸም የሚመዝን አዲስ ሥርዓት አጥንቶ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ በሠራተኞች መካከል ውድድርን በማበረታታት የተገልጋይን እርካታ ለመጨመር፣ ወጥ እና ዘመናዊ የባለሙያዎች የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ ሥርዓት…

የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት የጋዝ ፍጆታቸውን ለመቀነስ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት የኢነርጂ ሚኒስትሮች ትናንት በብራሰልስ ባካሄዱት ስብሰባ የጋዝ ፍጆታቸውን በ15 በመቶ ለመቀነስ ተስማምተዋል። ስምምነቱ የጋዝ ፍጆታ ቅነሳውን የግድ የሚያደርጉ ልዩ ሁኔታዎችን ግምት ውስጥ ያስገባ…

የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በየቤተ-ዕምነቱ የምሥጋና መርሐ -ግብር መዘጋጀቱን አስታወቀ

አዲ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የጠቅላይ ሚኒስትሩን የምሥጋና ጥሪ ተከትሎ በየቤተ-ዕምነቱ የምሥጋና መርሐ -ግብር መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ዋና ሰብሳቢ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በሰጡት…

ሰርጌ ላቭሮቭ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

ላቭሮቭ በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ትናንት ማምሻውን አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወሳል፡፡ በዛሬው እለትም ከፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጋር የሁለቱን አገራት የቆየ ወዳጅነት ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መክረዋል፡፡ እንዲሁም ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም ወደ ዋግኽምራ የሰብአዊ እርዳታ ሟጓጓዝ መጀመሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የዓለም ምግብ ፕሮግራም ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የሰብአዊ እርዳታ ሟጓጓዝ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ተቋሙ በትዊተር ገፁ እንዳስታወቀው ፥ ሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች በዋግኽምራ ዞን በሚገኙት አበርገሌ፣ ፃግብጂ እና…