Fana: At a Speed of Life!

በቱርክ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ በደረሰው ከባድ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ተገለፀ፡፡ እየተደረገ ባለው የነፍስ አድን ጥረትም የቱርክ ግዛቶች የመጀመሪያውን የተጎጂዎች ግምታዊ ቁጥር ይፋ አድርገዋል፡፡ ዛሬ ማለዳ በማዕከላዊ…

የጨጓራ አልሰር ምልክቶች፣ መከላከያ መንገዶችና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለምዶ የጨጓራ አልሰር (Peptic ulcer disease) ወይም የጨጓራና የትንሹ አንጀት መጀመሪያ ክፍል መላጥ፣መቦርቦር ወይም መቁሰል የሚከሰተው በጨጓራ በሚመነጭ አሲድ ምክንያት ነው። የቀዶ ህክምና ስፔሻሊስቱ ዶክተር ሸምሴ…

ከአውቶቡስ ተራ-18 ቁጥር ማዞሪያ-መሳለሚያ ለሚገነባው የመንገድ ፕሮጀክት ኮንዶሚኒየም ለመረጡ ተነሺዎች ቤት ተመድቧል- ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ኮርፖሬሽን ከአውቶቡስ ተራ-18ቁጥር ማዞሪያ-መሳለሚያ እየተገነባ ባለው የመንገድ ፕሮጀክት ምክንያት ተነሺ ለሆኑና ኮንዶሚኒየም ለመረጡ ሁሉም ሰዎች ቤት መመደቡን ገለፀ። ፕሮጀክቱ በተያዘለት ጊዜ እንዳይጠናቀቅ…

በግጭት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት 99 በመቶ ወደ አገልግሎት ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በግጭት ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የኃይል አቅርቦት 99 በመቶ ወደ አገልግሎት ማስገባት መቻሉን አስታወቀ። ስምንት የ230 ኪሎ ቮልት እና አምስት የ132 ኪሎ ቮልት አቅም ያላቸው ማከፋፈያ ጣቢያዎች ተጠግነው አገልግሎት…

በተለያዩ የደቡብ ክልል ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች የህዝበ ውሳኔ የድምፅ አሰጣጥ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የደቡብ ክልል ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች የህዝበ ውሳኔ የድምፅ አሰጣጥ ሒደት እየተከናወነ ነው ፡፡ ሕዝበ ውሳኔው በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክልላዊ መንግሥት ሥር በሚገኙ ስድስት ዞኖች (ኮንሶ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ወላይታ፣ ጋሞ ፣ ጌዴኦ፣ ጎፋ)…

በደቡብ ክልል የሚካሄደው ሕዝበ ውሳኔ የድምፅ አሠጣጥ ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ህዝበ ውሳኔ እየተካሄደ ነው። በክልሉ ስር በሚገኙ÷ የጋሞ፣ ጎፋ፣ ዎላይታ፣ ጌዴኦ፣ ኮንሶና፣ ደቡብ ኦሞ ዞኖች በተጨማሪም በቡርጂ፣ ባስኬቶ፣ አሌ፣ አማሮ እና ደራሼ ልዩ ወረዳዎች ሕዝበ ውሳኔው እየተካሄደ…

በትግራይ ክልል የሚገኙ የደም ባንኮችን ዳግም ወደ ሥራ ለመመለስ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ደም እና ቲሹ ባንክ አገልግሎት በትግራይ ክልል የሚገኙ የደም ባንኮችን ዳግም ወደ ሥራ ለመመለስ እየሠራ መሆኑን ገለጸ፡፡ የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሀብታሙ ታዬ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት÷ የሰላም ስምምነቱን…

ብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ  በመረጃ ኪነ ሙያ ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት ስር የሚገኘው ብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በመረጃ ኪነሙያ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች ዛሬ አስመረቀ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ታዜር…

የደም ሕክምና ፍላጎት እና አቅርቦት አልተጣጣመም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደም ሕክምና ፍላጎት እና አቅርቦት ያለመጣጣም ችግር መኖሩን የኢትዮጵያ ደም እና ቲሹ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት 228 ሺህ ዩኒት ደም ለማሰባሰብ ቢታቀድም ማሰባሰብ የተቻለው ግን 167 ሺህ 850 ዩኒት ደም ብቻ ነው፡፡…

በደቡብ ክልል ነገ ሕዝበ ውሳኔ እንደሚካሔድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ነገ ሕዝበ ውሳኔ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ በክልሉ ስር በሚገኙ÷ የጋሞ፣ ጎፋ፣ ዎላይታ፣ ጌዴኦ፣ ኮንሶና፣ ደቡብ ኦሞ ዞኖች ሕዝበ ውሳኔ ይካሔዳል ብሏል ቦርዱ፡፡…