የሽብር ጥቃት ፈጽመዋል የተባሉ 39 የአልሸባብ አባላት በተከሰሱበት የሽብር ወንጀል እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 93 የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን ከ1 ሺህ 118 ጥይቶች ጋር ወደ ኢትዮጲያ በማስገባት እና በመደበቅ የሽብር ጥቃት ፈጽመዋል የተባሉ 39 የአልሸባብ አባላት በተከሰሱበት የሽብር ወንጀል እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ።
ብይኑን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ…