Fana: At a Speed of Life!

የሽብር ጥቃት ፈጽመዋል የተባሉ 39 የአልሸባብ አባላት በተከሰሱበት የሽብር ወንጀል እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 93 የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን ከ1 ሺህ 118 ጥይቶች ጋር ወደ ኢትዮጲያ በማስገባት እና በመደበቅ የሽብር ጥቃት ፈጽመዋል የተባሉ 39 የአልሸባብ አባላት በተከሰሱበት የሽብር ወንጀል እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ። ብይኑን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ…

የጤና ባለሙያዎች ብቃት ጥራት ላለው የጤና አገልግሎት ወሳኝ ነው- ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ባለሙያዎች ብቃትና ተነሳሽነት ጥራት ላለው የጤና አገልግሎት ወሳኝ ነው ሲሉ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር 59ኛ ዓመታዊ ጉባኤ እና ዓለም አቀፍ የጤና አውደ ርዕይ እያካሄደ ነው። የጤና ሚኒስትር…

በ60 ሚሊየን ብር ወጪ መልሶ የተገነባው የመጠጥ ውሃ ተቋም አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ብሔራዊ ክልል ጨርጨር ወረዳ በጦርነቱ ከጥቅም ውጭ ሆኖ የነበረው የውሃ ተቋም አገልግሎት መስጠት ጀመረ። በምረቃ መርሐ-ግብሩ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ÷ የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ የፌደራል መንግስት በጦርነት…

በኦሮሚያ ክልል በ2014/2015 የምርት ዘመን ከ202 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2014/2015 የምርት ዘመን ከ202 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት መሰብሰቡን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ሃላፊ ሃይሉ አዱኛ የክልሉን አጠቃላይ የልማት እንቅስቃሴ እና በገበያ ላይ የተፈጠረውን ምርት እጥረት አስመልክቶ…

ከብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ

ኢትዮጵያ ሀገራችን ወደ ታላቅ ምእራፍ በምትሻገርበት ድልድይ ላይ ትገኛለች፡፡ አንዳንዶች ከድልድዩ ወደኋላ ሊመልሷት ይታገላሉ፡፡ ሌሎቹ ድልድዩን ሰብረው ገደል ሊከቷት ይለፋሉ፡፡ ታጋይ ልጆቿ ደግሞ በድልድዩ ላይ ብዙ ሳትቆይ ወደፊት እንድትራመድ ለማድረግ ይታገላሉ፡፡ ብልጽግና ሦስተኛውን መርጧል፡፡…

የኒውክሌር ቴክኖሎጂ ለሰላማዊ ዓላማ እንዲውል የትብብር ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የኒውክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂን በማጠናከር የኒውክሌር ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ ዓላማ እንዲውል የትብብርና ድጋፍ ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ፡፡   በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ለመጀመሪያ ጊዜ ሲካሄድ የነበረው የዓለም…

ሳዑዲ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድና የኢንቨስትመንት ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድና የኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር እንደምትሠራ በኢትዮጵያ የአገሪቱ አምባሳደር ፋህድ ኦቤዱላህ አል ሃሚዳኒ ገለጹ። በሳዑዲ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለው የንግድ እና የኢንቨስትመንት ግንኙነት በመልካም…

የተጭበረበረ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የሰጡ ተከሳሾች በጽኑ እስራት እና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 500 ካሬ ሜትር ቦታ የተጭበረበረ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የሰጡ 8 ተከሳሾች በጽኑ እስራት እና በገንዘብ ተቀጡ፡፡ ተከሳሾቹ የቀድሞ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 15 ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ፣ ሁለት የወረዳው የመሬት ልማት ባለሙያዎችና…

በመዲናዋ በባጃጅ ተሽከርካሪዎች ላይ የተጣለው እግድ ከነገ ጀምሮ ይነሳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በባጃጅ ተሽከርካሪዎች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ ከነገ ጀምሮ እንደሚነሳ የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የባጃጅ አገልግሎት…