Fana: At a Speed of Life!

በምዕራብ ጉጂ ዞን በአሸባሪው ሸኔ ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ያለው ጥምር የጸጥታ ኃይል በአሸባሪው ሸኔ ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የመከላከያ ሰራዊት የ94 ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ታደሰ ጉተማ÷ ጥምር የጸጥታ ኃይሉ ሽብርተኛው ሸኔን ለማጥፋት…

 “ስለኢትዮጵያ” የፓናል ውይይት እና የፎቶ አውደ ርዕይ በአዳማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 7ኛው "ስለኢትዮጵያ" የተሰኘው የፓናል ውይይት እና የፎቶ ግራፍ አውደ ርዕይ "የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር" በሚል መሪ ሐሳብ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በፓናል ውይይቱ እና የፎቶ አውደ ርዕዩ ላይ÷ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍፁም…

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በ2014 በጀት ዓመት የተያዙ የልማት እቅዶችን አሳክቻለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮችን በመቋቋም በ2014 በጀት ዓመት የተያዙ የልማት እቅዶችን ማሳካት መቻሉን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ገለጸ። የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ በበጀት…

አሜሪካ በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች የሚውል 488 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መንግሥት በኢትዮጵያ በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ ዜጎች የሚውል የ488 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አድርጓል። በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግሥት ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን የሰብዓዊ ድጋፋን በማስመልከት ለመገናኛ…

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ጉባዔውን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር የ2014 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት እያቀረቡ ነው፡፡…

ከ20 ዓመት በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፉ  አትሌቶች ሽኝት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኮሎምቢያ ካሊ በሚደረገው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የሚሳተፉ አትሌቶች ሽኝት ተደርጎላቸዋል፡፡ የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድኑ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ላይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማሪፊያ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ተወካዮች…

የሲሚንቶ ግብይትና ስርጭት መመሪያን በማይተገብሩ አካላት ላይ እርምጃ ይወሰዳል – የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶ ግብይትና ስርጭት መመሪያን በማይተገብሩ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሲሚንቶ ግብይትና ስርጭት መመሪያ ቁጥር 908/2014 ከሐምሌ 5 ቀን 2014 ጀምሮ ተግባራዊ…

ሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ፈተናዎችን በመቋቋም ውጤት ማስመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ፈተናዎችን በመቋቋም ውጤት ማስመዝገቡ ተገለጸ፡፡ መንግስት ባለፉት ሦስት አመታት የኮቪድ-19፣ የግጭት፣ የድርቅና የዋጋ ግሽበት ፈተናዎችን በመቋቋም የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳን በማሳካት ረገድ ተስፋ…

ዛሬም እንደ ትናንቱ፥ ፈተናዎችን በድል ተሻግረን፣ እጃችንን ለምስጋና እንዘረጋለን - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ *** ዛሬም እንደ ትናንቱ ፈተናዎችን በድል ተሻግረን፣ እጃችንን ለምስጋና እንዘረጋለን!! የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፣ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፣…

ሌብነት ነፃነትን የሚገፍ እና ውርደት መሆኑን በመረዳት ዜጎች እያሳዩት ላለው ፍቅር በቅንነት ማገልገል ይገባል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አመራሩ ሌብነት ነፃነትን የሚገፍ እና ውርደት መሆኑን በመረዳት ዜጎች እያሳዩት ላለው ፍቅር በቅንነት ማገልገል ይገባዋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከከተማ እስከ…