Fana: At a Speed of Life!

አይ ኤም ኤፍ የዓለም ኢኮኖሚ እድገት ትንበያን ወደ 3.2 በመቶ ዝቅ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ትናንት በዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊ እድገት ዙሪያ ያለውን ትንበያ ወደ 3.2 በመቶ ዝቅ አድርጓል፡፡ ዓለም ከፍተኛ የዋጋ ግሽበትን ጨምሮ አሁንም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እና በዩክሬን…

ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የላቦራቶሪ አገልግሎትን ማዘመን እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የላቦራቶሪ አገልግሎትን ማዘመንና ማሻሻል እንደሚገባ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መልካሙ አብቴ ተናገሩ፡፡ የአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አጠቃላይ የላቦራቶሪ አገልግሎት…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ከደረሰብን መከራና ፈተና ይልቅ ለተሰጠን ጸጋ በማመስገን ለኢትዮጵያ ከፍታ መትጋት እንዳለብን የሚያሳይ ነው – ዶክተር…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ያስተላለፉት መልዕክት ከደረሰብን መከራና ፈተና ይልቅ ለተሰጠን ጸጋ በማመስገን ለኢትዮጵያ ከፍታ መትጋት እንዳለብን የሚያሳይ መሆኑን በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል…

ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ከአውሮፓ ህብረት የምስራቅ አፍሪካ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ከአውሮፓ ህብረት የምስራቅ አፍሪካ ልዩ መልዕክተኛ ዶክተር አነተር ዊበር ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ርዕሰ መስተዳድሩ በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ገለፃ አድርገውላቸዋል።…

ኢትዮጵያ እና ሩስያ በኢኮኖሚ፣ በንግድ፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሩስያ በኢኮኖሚ፣ በንግድ፣ በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር መስማማታቸው ተገለጸ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ…

ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ 44 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ 44 ነጥብ 4 ሚሊየን ወይንም 2 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የ40 ሚሊየን ዶላር ድጋፉ በአፍሪካ ቀንድ ለምግብና ሥነ-ምግብ ደህንነት ፕሮግራም አፈጻጸም የሚውል ነው ተብሏል፡፡…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭን በጽሕፈት ቤታቸውን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ኢትዮጵያና ሩሲያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን በሚያጠናክሩባቸው ዘርፎች…

እስካሁን በኢትዮጵያ በዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ የተያዘ ሰው አለመኖሩ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እስካሁን በዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ የተያዘ ሰው አለመኖሩን የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ወቅታዊ የጤና ወረርሽኞችን አስመልክቶ የጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጋራ…

በአሸባሪው የአልሸባብ ታጣቂ ቡድን ላይ እየተወሰደ የሚገኘው የተቀናጀ እርምጃ በአኩሪ ድል ታጅቦ ቀጥሏል-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የአልሸባብ ታጣቂ ቡድን ላይ እየተወሰደ የሚገኘው የተቀናጀ እርምጃ በአኩሪ ድል ታጅቦ መቀጠሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ ባወጣው መግለጫ ፥ የአልሸባብ የሽብር ቡድን…