Fana: At a Speed of Life!

የተገኙት ጀግና አትሌቶች የቀድሞ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የትውልድ ቅብብሎሽ ውጤት ናቸው – ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ በሚደረጉ ውድድሮች የኢትዮጵያ አትሌቶችን የሜዳሊያ ብዛት ከፍ ለማደረግ እንደሚሰራ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ ተናገረች፡፡ በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበውን…

አትሌቶቻችን ያስመዘገቡት ድል የኢትዮጵያውያንን አንድነት ለዓለም በተምሳሌትነት ያሳየ ነው ÷አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌቶቻችን ያስመዘገቡት ድል የኢትዮጵያውያንን አንድነት ለዓለም በተምሳሌትነት ያሳየ ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ርዕሰ-መስተዳድሩ በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን…

ኢትዮ ቴሌኮም በ2014 በጀት ዓመት 61 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 61 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በሰጡት መግለጫ÷ ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀውየ2014 በጀት ዓመት 61 ነጥብ 3…

የመረጃ መንታፊዎችን ለመከላከል የሳይበር ደኅንነት ፖሊሲና ስትራቴጂ ቀረፃ ላይ በተቋማት መካከል ትብብር እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁዋዌ ኢትዮጵያ ለኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለሥልጣን የሦስት ቀናት የሳይበር ደኅንነት ሥልጠና መሥጠቱን አስታወቀ። ሁዋዌ ሲሰጥ የቆየውን የሳይበር ደኅንነት ሥልጠና የመሩት ከፍተኛ የሳይበር ደኅንነት ባለሙያዎቹ መሆናቸውም ነው የተጠቆመው።…

አቶ  ሙስጠፌ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር  አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ጀግኖች…

ኢትዮጵያ የምታዘጋጀው የመጀመሪያው የበይነመረብ አስተዳደር ጉባዔ የፊታችን ሐምሌ 28 እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምታዘጋጀው የመጀመሪያው የበይነመረብ አስተዳደር ጉባዔ ሐምሌ 28 ቀን 2014 እንደሚካሄድ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሐምሌ 28 ቀን 2014 በአዲስ አበባ የሚካሄደውን ጉባዔውን አስመልክተው…

በአትሌቲክሱ የተገኘው ድል የኢትዮጵያውያንን አንድነት የበለጠ ያጠናከረ ታሪካዊ ድል ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአትሌቲክሱ የተገኘው ድል የኢትዮጵያውያንን አንድነት የበለጠ ያጠናከረ ታሪካዊ ድል ነው ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ፥ በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና…

የአማራ ክልል ምክር ቤት የተነሱ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች መብቶችና ጥቅሞችን በተመለከተ የተዘጋጀን አዋጅ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አራተኛ ቀኑን የያዘው የአማራ ክልል ምክር ቤት በተለያዩ አዋጆች ላይ እየመከረ ነው፡፡ የክልሉ ምክር ቤቱ ከሃላፊነት የተነሱ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የምክር ቤት አባላት፣ ዳኞች እና ዓቃቢያነ ህግ መብቶች እና ጥቅሞች በተመለከተ ተሻሽሎ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዘንድሮ 27 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር አተረፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 27 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ማትረፉን አስታወቀ። ባንኩ የ2014 ዓ.ም የሥራ አፈጻጸም ግምገማና የቀጣይ በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት እያካሄደ ነው። የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ…

በደቡብ ክልል በአንድ ጀንበር 100 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በአንድ ጀንበር 100 ሚሊየን ችግኝ መትከል የሚያስችል መርሐ ግብር በስልጤ ዞን ምስራቅ ስልጢ ወረዳ ተጀምሯል። የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ፣ የግብርና ሚኒስትር አቶ ኡመር ሁሴን፣ የደቡብ ክልል ምክር ቤት ዋና…