ኢትዮጵያ ከገጠማት ፈተና እንድትወጣ ሕዝቡ ከመንግሥት ጎን መቆም አለበት – የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከገጠማት ዘርፈ ብዙ ፈተና ለመውጣት በምታደርገው ትግል ሕዝቡ ከመንግሥት ጎን መቆም አለበት ሲሉ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ ተናገሩ።
የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር አንደኛ ዓመት የሥራ…