Fana: At a Speed of Life!

በጦርነቱ ለወደሙ 71 ትምህርት ቤቶች ግንባታ ማስጀመሪያ መርሃግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ሙሉለሙሉ ከወደሙ ትምህርት ቤቶች የ71 ትምህርት ቤቶች ግንባታ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ÷ የትምህርት ቤቶቹ ግንባታ በዚህ አመት ሙሉ በሙሉ እንደሚጠናቀቅና ለ2016…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በተለያዩ ሙያዎች ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። ተቋሙ በፎቶ ካሜራ፣ በቪዲዬ ካሜራ ፣በቪዲዮ ኤዲቲንግና ግራፊክስ ክህሎት ቴክኒክ ያሰለጠናቸውን የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሰራተኞችን ነው…

በደብረብርሃን ከተማ መዋዕለ ንዋያቸውን ለሚያፈሱ ባለሃብቶች አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረብርሃን ከተማ እና አካባቢዋ መዋዕለ ንዋይ ለሚያፈሱ ባለሃብቶች አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ በድሉ ውብሸት እንደገለጹት÷ በደብረ ብርሃን ከተማ እና አካባቢዋ…

የግብር ክፍያዎችን በቴሌ ብር መሰብሰብ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እና የገቢዎች ሚኒስቴር የግብር ክፍያዎችን በቴሌ ብር ለመሰብሰብ የሚያስችል ስምምነት አደረጉ።   ስምምነቱ ግብር ከፋዮች የግብር ክፍያዎችን ቴሌ ብር የዲጂታል ክፍያ ስርዓት ተጠቅመው በየትኛውም ጊዜ እና ቦታ ሆነው…

ጃፓናዊው አጥቂ በ55 አመቱ ለፖርቹጋሉ ክለብ ፈርሟል

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓናዊው ካዙዮሺ ሚዩራ ጠንካራ የአካል ብቃትን በሚጠይቀው የእግር ኳስ ስፖርት በ55 አመቱ መጫወቱን ቀጥሏል። ጃፓናዊው ጎልማሳ በዚህ እድሜው በፖርቹጋል ሁለተኛ ዲቪዚዮን ለሚገኘው ኦሊቬረንሴ ክለብ በውሰት ለመጫዎት ፊርማውን አኑሯል። ሚዩራ…

ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር የፈጸመችው ፍቺ በዓመት ከ124 ቢሊየን ዶላር በላይ እያሳጣት መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት በመውጣቷ በዓመት ከ124 ቢሊየን ዶላር በላይ እያሳጣት መሆኑን የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ገለጹ፡፡ ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት መውጣቷን ተከትሎ በየዓመቱ በቢሊየኖች የሚቆጠር ገንዘብ እያጣች መሆኑን የብሉምበርግ ኢኮኖሚክስ ሪፖርት…

በ3 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የተገነባው የድሬዳዋ ወደብና ተርሚናል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የድሬዳዋ ወደብና ተርሚናል ዛሬ ተመረቀ፡፡ በቻይናው ሲ ሲ ኢ ሲ ሲ ተቋራጭ የተገነባው ወደቡ በ34 ነጥብ 1 ሔክታር ላይ ማረፉ ተገልጿል፡፡ የድሬዳዋ ወደብ ከዚህ ቀደም ከኢትዮ ጅቡቲ በውሰት በወሰደው 0…

የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ የ6 ወራት የስራ አፈፃፀምን እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካቢኔ አባላት ጋር በመሆን የ2015 ዓ.ም የ6 ወራት የሥራ አፈፃፀምን እየገመገሙ ነው፡፡ በግምገማው ላይ የካቢኔ አባላቱና የሚመሯቸው ተቋማት ከተሰጣቸው ተልእኮና በእቅድ የያዙትን ተግባራት…

ለ36ኛው የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 42ኛው የሕብረቱ አስፈፃሚዎች ጉባዔ በፈረንጆቹ ከየካቲት 15 እስከ 19 ቀን 2023 በአዲስ አበባ ይካሄዳል። ለጉባዔው በተደረገው ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ÷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር እንዲሁም 30…

ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ከባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡   የውይይት መድረኩ "ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለብልጽግና ጉዟችን ስኬት!"…