Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከገጠማት ፈተና እንድትወጣ ሕዝቡ ከመንግሥት ጎን መቆም አለበት – የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከገጠማት ዘርፈ ብዙ ፈተና ለመውጣት በምታደርገው ትግል ሕዝቡ ከመንግሥት ጎን መቆም አለበት ሲሉ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ ተናገሩ። የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር አንደኛ ዓመት የሥራ…

ሻምፒዮናውን ኢትዮጵያ ከዓለም ሁለተኛ ሆና አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (2014) የኦሪገንን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን ኢትዮጵያ አራት የወርቅ፣ አራት የብር እና ሁለት የነሃስ ሜዳሊያዎችን በማግኘት ከዓለም ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀች። 18ኛውን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በድምሩ 10 ሜዳሊያዎችን በማግኘት ከአፍሪካ…

በሻምፒዮናው የመጠናቀቂያ ዕለት ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አልቀናቸውም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (2014) በዛሬው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና መጠናቀቂያ ዕለት በወንዶች 5 ሺህ ሜትር እና በሴቶች 800 ሜትር የፍፃሜ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አልቀናቸውም። በወንዶች 5 ሺህ ሜትር የወርቅ ሜዳሊያው ወደ ኖርዌይ ሄዷል። በውድድሩ ዩሚፍ…

በአዳማ 19 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የሚገመቱ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች እና 3 ነጥብ 4 ኪሎ ግራም ወርቅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 19 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የሚገመት የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች እና 3 ነጥብ 4 ኪሎ ግራም ወርቅ ተያዘ፡፡ የአዳማ ከተማ አስተዳደር ጸጥታ ቢሮ ሃላፊ አቶ መኩሪያ ዲንቁ እንደገለጹት÷ህገ ወጥ…

ሩሲያ ከምዕራባውያን ለዩክሬን የተበረከቱ የጦር መሳሪያዎች ማውደሟን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር በዩክሬን ኦዴሳ ወደብ በሚገኝ የጦር መሳሪያ ማከማቻ ማዕከል ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል፡፡ በክሩዝ ሚሳኤል በተፈጸመው ጥቃትም÷ ከምዕራባውያን ለዩክሬን በስጦታ የተበረከቱ የተለያዩ የጦር…

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በብዙ ፈተናዎች ውስጥ በርካታ አመርቂ ውጤቶችን አስመዝግበናል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2014 በጀት ዓመት በብዙ ፈተናዎች ውስጥ በርካታ አመርቂ ውጤቶች መመዝገባቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ እና መንግስት የ2014 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም…

በሰሜን ሸዋ ዞን የተከሰተውን ተምች ለመከላከል እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን በስምንት ወረዳዎች ከ11 ሺህ በላይ ሄክታር በሰብል የተሸፈነ መሬት ላይ የተከሰተውን የሰብል አውዳሚ ተምች ለመከላከል እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ ገለጸ፡፡ በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ…

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ከሁልሁል ዘመቻ የተመለሰውን የክልሉ ልዩ ኃይል ወደ ድንበር ሸኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በሁልሁል ቀበሌ ሰርጎ የገባውን የአልሸባብ ቡድን ለመደምሰስ የተመለሰውን የክልሉ ልዩ ሃይል ወደ ድንበር ሸኙ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በአፍዴር ዞን ቆህሌ ወረዳ በሁልሁል ንዑስ ቀበሌ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልጽግና ፓርቲ 2014 ዓ.ም የፖለቲካና የውስጠ ድርጅት ስራ አፈጻም ሪፖርት እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን በተገኙበት የ2014 ዓ.ም የፖለቲካና የውስጠ ድርጅት ስራ አፈጻም ሪፖርትን እየገመገመ ነው፡፡ አቶ አሻድሊ በ2014 በጀት ዓመት የታዩ ክፍተቶች በ2015…

በኢትዮጵያ እና ጂቡቲ መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ ከጂቡቲ የሰራተኛ ሚኒስትር ኦማር አብዲ ሰይድ ጋርተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን አምባሳደር ብርሃኑ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ…