Fana: At a Speed of Life!

የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ማሳለፉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪ አስታወቁ፡፡ ርዕስ መስተዳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት ÷ ምክር ቤቱ የጀጎል ቅርስን ከመጠበቅ እና…

በትግራይ ክልል በተለያዩ ዞኖች በግጭት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው የውሃ አውታሮች ተጠግነው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ሰሜናዊ ምዕራብ እና ማዕከላዊ ዞኖች በግጭት ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የውሃ አውታሮች ጥገና ተደርጎላቸው አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ በግጭት ምክንያት…

ኢትዮጵያ በ17ኛው ዓለም አቀፍ የበይነ-መረብ አስተዳደር ጉባኤ የአፍሪካ ሀገራት እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣዩ ዓመት በምታስተናግደው 17ኛው ዓለም አቀፍ የበይነ-መረብ አስተዳደር ጉባኤ ላይ የአፍሪካ ሀገራት በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበች። ከዋናው ጉባኤ በፊት የሚካሄዱ ጉባኤዎች አካል የሆነው 11ኛው የአፍሪካ የበይነ-መረብ አስተዳደር…

የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ የፈተና ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል÷ 63 ነጥብ 9 በመቶ ያህሉ 50 እና ከዛ በላይ ውጤት…

የተፎካካሪ ፓርቲዎች የክልሉን ህዝቦች ሰላም በማስጠበቅ ረገድ ሚናቸው የላቀ ነው – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፎካካሪ ፓርቲዎች የክልሉን ህዝቦች ሰላም በማስጠበቅ ረገድ ሚናቸው የላቀ መሆኑን የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በ2014 በጀት ዓመት አፈጻጸም ላይ…

ቱኒዚያውያን አዲስ በተዘጋጀው የሕገ መንግስት ረቂቅ ላይ የሕዝበ ውሳኔ ድምጽ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱኒዚያውያን በአዲስ መልኩ በተዘጋጀው የሕገ መንግስት ረቂቅ ላይ የሕዝበ ውሳኔ ድምጽ እየሰጡ ነው፡፡   ለድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ በመላ አገሪቱ የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ከጠዋቱ 12 ሰዓት ላይ መከፈታቸው ተመላክቷል፡፡…

የሕንድ አዲሷ ሴት ፕሬዚዳንት ድሮፓዲ ሙርሙ ቃለ መሐላ ፈጸሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ከ15 ዓመታት በኋላ አዲሷ ሴት የሕንድ ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡት ድሮፓዲ ሙርሙ ቃለ መሐላ መፈጸማቸው ተገልጿል፡፡ ዛሬ በአገሪቱ መዲና ኒው ደልሂሊ በሚገኘው ማዕከላዊ የፓርላማ አዳራሽ ቃለመሐላ የፈጸሙት ድሮፓዲ ሙርሙ ÷ በፈረንጆቹ ከ2007…

በሰሜን ሸዋ ዞን ቅንብቢት ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቅንብቢት ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ የትራፊክ ዲቭዥን ኃላፊ ኢንስፔክተር ታከለ ቶሌራ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

አመራሩ ከባለፋት ተሞክሮዎች በመማር ለቀጣዩ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ስኬታማነት መዘጋጀት አለበት -አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አመራሩ ከባለፋት ስኬቶች ተሞክሮ በመውሰድ እና ድክመቶችን በማረም ለቀጣይ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ስኬታማነት መዘጋጀት አለበት ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን አሳሰቡ፡፡   የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…

የፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአፋር ክልል በጦርነት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልገሎት፣ የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት እና የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በአፋር ክልል አሸባሪው የህወሓት ቡድን ባደረሰው ጉዳት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች አምስት ሚሊየን ብር ግምት…