Fana: At a Speed of Life!

የአካል ጉዳተኞች እኩል እድልና ሙሉ ተሳታፊነት እንዲረጋገጥ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአካል ጉዳተኞች እኩል እድልና ሙሉ ሳታፊነት እንዲረጋገጥ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ አለም አቀፍ የስጋ ደዌ ቀን በኢትዮጵያ ለ24ኛ ጊዜ ፤ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ69ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ…

የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በግማሽ ዓመቱ 18 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 18 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የገቢ እና እቅድ ሥራ ሂደት ዳይሬክተር አትንኩት በላይ እንደገለጹት፥ በግማሽ ዓመቱ ከተለያዩ ምንጮች የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ…

በወላይታ ዞን ከ102 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የበዴሳ ኮንስትራክሽንና ኢንዲስትሪያል ኮሌጅ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን ከ102 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የበዴሳ ኮንስትራክሽንና ኢንዲስትሪያል ኮሌጅ ተመርቋል፡፡ የኮሌጁ የግንባታ ስራ በ2008 ዓ.ም የተጀመረ ሲሆን ፥ በተለያዩ ምክንያቶች ቢጓተትም ቅድሚያ ተሰጥቶ ግንባታው እንዲጠናቀቅ…

በሲዳማ ክልል 416 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ416 ሺህ ሄክተር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ እንደሚሰራ የሲዳማ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ አስታወቀ። የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራው በዳራ ኦቲልቾ ወረዳ ሌላወመሬራ ቀበሌ የተጀመረ ሲሆን ፥ ክልሉ ለአንድ ወር በሚቆየው የአፈርና ውሃ…

ዕድሜ እየጨመረ ቢሄድም የማስታወስ ችሎታን ለማቆየት የሚረዱ 6 መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎች በዕድሜ እየገፉ ሲሄዱ የማስታወስ ችሎታቸው እየቀነሰ ይሄዳል፡፡ ይህ ደግሞ በሚመሩት የዕለት ተዕለት ሕይወት ላይ ተፅዕኖ ሲያሳድር ይስተዋላል፡፡ ጤናማ የሕይወት መርኆዎችን የሚከተሉ በዕድሜ የገፉ ሰዎች በዘር የሚከሰት የመዘንጋት…

ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በኢትዮጵያ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በኢትዮጵያ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮዝላቭ ኮሴክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው÷ በኢትዮጵያ እና በቼክ ሪፐብሊክ ዘለቄታዊ ግንኙነት ላይ በስፋት መምከራቸውን ከኤምባሲው ያገኘነው መረጃ…

የሐረሪ ብሄራዊ ጉባኤ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ብሄራዊ ጉባኤ 6ኛ ዙር 2ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል። በመድረኩም የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ብሄራዊ ጉባኤ አፈ-ጉባኤ አቶ ሙህየዲን አህመድ፣ ምክትል አፈ -ጉባኤ ወይዘሮ ዚነት ዩሱፍን…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ የጭነት አገልግሎት ስራን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የገዳ የጭነት አገልግሎት ስራን አስጀመረዋል፡፡ የገዳ ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ማህበር ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌቱ ሁንዱማ ፥ ማህበሩ 150 የጭነት ተሽከርካሪዎች ከቻይና ማስገባቱን ገልጸዋል፡፡…

በቱርክ ምክትል የፍትሕ ሚኒስትር የሚመራ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ ምክትል የፍትሕ ሚኒስትር የሚመራ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት አድርጓል፡፡ በኢትዮጵያ እና በቱርክ መንግስታት መካከል ያለው የሕግና ፍትሕ የሁለትዮሽ ትብብር በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ ውይይት ለማድረግ በቱርክ መንግስት ምክትል…

83ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 83ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር የምስረታ በዓል በተለያዩ ሁነቶች በእንጅባራ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ አከባበር ላይ የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ ልዩ ልዩ የኪነ ጥበብ ሰዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…