የመረጃና ደኅንነት ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጀማሪ ኦፊሰሮችን አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሥር የሚገኘው የመረጃና ደኅንነት ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ በዛሬው ዕለት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጀማሪ ኦፊሰሮችን አስመርቋል፡፡
በመርሐ-ግብሩ ላይ የተገኙት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል…