Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለዓመቱ ምርጥ የማይዋዥቅ የጭነት አገልግሎት ሰጪ ሽልማት የመጨረሻ ዕጩ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2023 "በአፍሪካ ቀጠና የዓመቱ ምርጥ የማይዋዥቅ የጭነት አገልግሎት የሚሠጡ አየር መንገዶች ሽልማት" ተርታ የፍጻሜ ዝርዝር ውስጥ መካተቱ ተገለጸ፡፡ በተጨማሪም "የዓመቱ ምርጥ የማይዋዥቅ የጭነት አገልግሎት የሚሠጡ አየር…

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ለጋራ ጥቅም በቅርበት ለመስራት ምንጊዜም ዝግጁ ናት – የቻይና የአፍሪካ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ለጋራ ጥቅም በቅርበት ለመስራት ምንጊዜም ዝግጁ ናት ሲሉ የቻይና የአፍሪካ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር ው ፔንግ ተናገሩ፡፡ በቻይና የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ተፈራ ደርበው የሹመት ደብዳቤያቸውን ቅጂ…

አልጋ ወራሽ ሱልጣን አህመድ አሊሚራህ የሱልጣንነት ሲመት ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአልጋ ወራሽ ሱልጣን አህመድ አሊሚራህ የሱልጣንነት በዓለ ሲመት ሥነ- ሥርዓት በአፋር ክልል አሳይታ ከተማ ተካሂዷል። የቀድሞ የአፋር ሱልጣኔት መሪ ሱልጣን ሃንፍሬ አሊሚራህ ከዓመታት በፊት ሕይወታቸው ማለፉን ተከትሎ ነው ወንድማቸው ሱልጣን አህመድ…

95ኛው የኦስካር ሽልማት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 95ኛው የኦስካር ሽልማት ሥነ-ሥርዓት በሎስአንጀለስ ካሊፎርኒያ ተካሂዷል፡፡ “ኤቭሪ ቲንግ ኤቭሪ ዌር ኦል አት ዋንስ” የተሰኘው የሣይንስ ፊክሽን ፊልም እና በጀርመንኛ ቋንቋ የቀረበው የጦርነት ታሪክ ያለው ፊልም “ኦል ኳይት ኦን ዘ ዌስተርን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ደቡብ ሱዳን ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በዛሬው ዕለት ደቡብ ሱዳን ጁባ ከተማ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጁባ ሲደርሱ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት አቀባበል እንዳደረጉላቸው ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ…

በፕሪሚየር ሊጉ የ17ኛ ሳምንት ቀሪ ጨዋታዎች ለሌላ ተስተካካይ መርሐ ግብር ተዘዋወሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 በ17ኛ ሳምንት ሊካሄዱ የነበሩ ቀሪ ጨዋታዎች ለሌላ ተሰተካካይ መርሐ ግብር ተዘዋውረዋል። በፕሪሚየር ሊጉ 2015 በ17ኛ ሳምንት በድሬዳዋ ስታዲየም ቅዳሜ መጋቢት 2 ቀን 2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ጨዋታ…

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ስልጠና የወጣቶችን አንድነት የሚያስተሳስር መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስልጠና የወጣቶችን አንድነት የሚያስተሳስር እና ሀገራዊ አንድነትን የሚያጎለብት መሆኑ ተገለፀ፡፡ ከመጋቢት 3 እስከ 11 ቀን 2015 ዓ.ም "በወጣቶች አቅም የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልጽግና ይረጋገጣል"…

በልማታዊ ሴፍቲኔት ከ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረግ ተችሏል – የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በልማታዊ ሴፍቲኔት ከ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረግ መቻሉን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ እስካሁን በልማታዊ የሴፍቲኔት ሥራ ፕሮጀክት በተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ ችግሮች ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች መድረስ መቻሉም…

4ኛው ቀጣናዊ የፍልሰት ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አራተኛው ቀጣናዊ የፍልሰት ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባዔው መክፈቻ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ አሰግድ ጌታቸው÷ ኢትዮጵያ ለዜጎች በሀገር ውስጥ የስራ እድልን በመፍጠር ስደትን ለመከላከል እያከናወነች ያለውን ተግባር አስመልክቶ…

በአማሮ እና ቡርጂ ልዩ ወረዳዎች ከ223 ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል አማሮ እና ቡርጂ ልዩ ወረዳዎች በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ከ223 ሺህ ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተገለፀ፡፡ የአማሮ ልዩ ወረዳ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ ፍፁም አራጋው ለፋና…