Fana: At a Speed of Life!

የሲዳማ ክልል የ2014 ዓ.ም አፈፃፀምን እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የ2014 ዓ.ም አፈፃፀምን ከክልል፣ ከከተማ እና ከወረዳ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች ጋር እየገመገሙ ነው፡፡ በግምገማው ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት…

ቻይና የአሜሪካ የጦር መርከብ ለደኅንነቴ ሥጋት ሆኗል ስትል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የአሜሪካ የጦር መርከብ በታይዋን አቅራቢያ መታየቱን ተከትሎ ማስጠንቀቂያ ሰጠች፡፡ ቻይና “አሜሪካ ሠላሜን ለማወክ እና በቀጠናው አለመረጋጋትን ለመፍጠር በሚሳኤል ተሸካሚ የባሕር መርከብ የታገዘ ወታደራዊ እንቅስቃሴ አድርጋለች” ስትል…

የአማራ ክልል በጎ ፈቃደኞች አገልግሎት መርሐ ግብር በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የዘንድሮው የአማራ ክልል በጎ ፈቃደኞች አገልግሎት መርሐ ግብር በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ በሚል መሪ ሃሳብ በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ባንጃ ወረዳ ተጀምሯል፡፡ በፕሮግራሙ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የክልሉና…

የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት እና የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት መረጃን ለማጋራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረራሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት እና የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በቴክኖሎጂ አማካኝነት መረጃን ለማጋራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረራሙ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው÷ በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

በተደጋጋሚ የሚያጋጥመውን የሰላም መደፍረስ ለመግታት መንግስት የማያዳግም እርምጃ ሊወስድ ይገባል – የአጣዬ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተደጋጋሚ የሚያጋጥመውን የሰላም መደፍረስ ለመግታት መንግስት የማያዳግም እርምጃ ሊወስድ ይገባል ሲሉ በሰሜን ሸዋ ዞን የአጣዬ ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ። ነዋሪዎቹ ይህን ያሉት በይፋት ቀጠና የሰላምና ደህንነት ጉዳይ ላይ ትኩረቱን ያደረገ…

ኢራን እና ሩሲያ በቀጠናው ደህንነትን ለማረጋገጥ የሚያደርጉትን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢራን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በቴህራን ተወያይተዋል፡፡ በዚህ ወቅትም የሀገራቱን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከርና በቀጠናው ደህንነትን ለማረጋገጥ የሚያደርጉትን ትብብር ለማሳደግ ተስማምተዋል።…

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ተቋማት ግንባታን ለማስጀመር ሰመራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአሸባሪው ህወሃት ወረራ የወደሙ የትምህርት ተቋማት ግንባታን ለማስጀመር ሰመራ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ዛሬ ጠዋት ሰመራ ከተማ በሚገኘው ሱልጣን አሊ ሚራህ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በክልሉ አመራሮች…

የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽነሮች ከአቶ ርስቱ ይርዳ ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽነሮች ከደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ከአቶ ርስቱ ይርዳ እና ካቢኔ አባላት ጋር ውይይት እያካሔዱ ነው ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የኮሚሽኑ አባላት በህዝብ ዘንድ ያላቸው ተቀባይነት፣ የግል ስብዕና እና ያላቸው የስራ ትጋት…

አምባሳደር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች በድርቅ እና በግጭት ምክንያት ችግር…

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚገኙ ሰባት ወረዳዎች ተምች መከሰቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚገኙ ሰባት ወረዳዎች ተምች መከሰቱን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታውቋል፡፡ በመምሪያው የሰብል ልማት ቡድን መሪ አቶ አበበ ጌታቸው እንዳሉት÷ በበሀገረማርያም፣ ምንጃር፣ በረኸት አሳግርት፣ አንጎለላና ጠራ፣ አንኮበርና…