Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሠላም ኮንፈረንስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጉባ ወረዳ "የሰላም መንገድ በመከተል ልማታችንን እናስቀጥል" በሚል መሪ ቃል የሰላም ኮንፈረንስ ተካሄደ፡፡ ኮንፈረንሱ በዞኑ ወቅታዊ የሠላም እና የልማት ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ ነው የተካሄደው፡፡ በኮንፈረንሱ…

የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ በቅንጅት መስራት እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ብሉልታ ገለጹ፡፡ የኦሮሚያ ክልል "ኢትዮጵያ ታምርት ኦሮሚያ ታምርት " በሚል መሪ ሀሳብ አምራች ኢንዱስትሪውንና የኢንቨስትመንት…

በመዲናዋ የተገነባው ሀይሌ ግራንድ ሆቴል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀይሌ ሆቴሎች እና ሪዞርቶች ግሩፕ በአዲስ አበባ ከተማ ያስገነባው ሀይሌ ግራንድ ሆቴል ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቆ ሥራ ጀምሯል፡፡ ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ የሆቴሉን ይፋዊ የስራ ማስጀመሪያ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ሻለቃ አትሌት ኃይሌ…

የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከተመድ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከተመድ የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅት ረዳት ዋና ፀሀፊ ጋር እና በኢትዮጵያ የተመድ ሰብዓዊ እርዳታ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ኃላፊ ዶክተር…

ለጤናው ዘርፍ ውጤታማነት የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ያስፈልጋል- ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ለጤናው ዘርፍ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ቢሆንም ዘርፉን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ ግን የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ አስፈላጊ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ የ "ኢንቨስንት ኦርጅንስ 2023" የኢንቨስትመንት ዓለም አቀፍ ፎረም…

በቀጠናው የተገኘው አንፃራዊ ሰላም ለዕድገት መሠረት የሚጥል ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን እና በታላቁ የህዳሴ ግድብ ቀጠና የተገኘው አንፃራዊ የሰላም ለውጥ ለዕድገታችን መሠረት የሚጥል ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ቀጠናውን በጎበኙበት ወቅት ÷ ለሰላም የተዘረጉ…

በመዲናዋ ከ15 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ 8 ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ የትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽሕፈት ቤት ለተለያየ አገልግሎት የሚውሉ ሥምንት ፕሮጀክቶችን እየገነባ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ለፕሮጀክቶቹ ግንባታም ከ15 ነጥብ 2 ቢሊየን በላይ በጀት መመደቡ ተገልጿል፡፡ በጽሕፈት ቤቱ የኮሙኒኬሽን…

በትግራይ ትምህርት ለማስጀመር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ የሚመክር ቡድን ዛሬ ወደ መቀሌ ያቀናል

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስት አባላት ያሉት የትምህርት ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች ቡድን ዛሬ ወደ መቀሌ ያቀናል፡፡ በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደር እና መሠረተ ልማት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሰለሞን አብርሃ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ ቡድኑ ወደ መቀሌ…

በኦሮሚያ ክልል ለ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰዎች የሰብዓዊ ድጋፍ እየቀረበ  መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ 3 ነጥብ 5ሚሊየን ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ የሎጅስቲክ ምላሽና መልሶ መቋቋም ገለጸ። በኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ የሎጅስቲክ ምላሽና መልሶ መቋቋም ዳይሬክተር ደበላ ኢታና ለፋና…

የመጀመሪያው የዳያስፖራ አደረጃጀቶች የእውቅና መርሐ ግብር ዛሬ ይካሔዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የዳያስፖራ አደረጃጀቶች የእውቅና መርሐ ግብር ዛሬ እንደሚካሔድ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና በሀገር ውስጥ በሚገኙ የዳያስፖራ ማኅበራት÷ ለመጀመሪያው የዳያስፖራ…